Fana: At a Speed of Life!

የመተማመን፣ የመከባበር እና የይቅርታን ዘር ያልዘራ ሰው የሰላም አዝመራን ማጨድ አይችልም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተማመን ዘር፣ የመከባር ዘር እና የይቅርታን ዘር ያልዘራ ሰው የሰላም አዝመራን ማጨድ አይችልም ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የዜጎችን የማህበራዊና የመሰረተ ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመሥጠት እየተሰራ ነው – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የዜጎችን የማህበራዊና የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ምላሽ ለመሥጠት ዘርፈ ብዙ ዕቅዶችን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ፡፡ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የታክስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በክረምቱ ተጨማሪ 2 ሚሊየን ሄክታር በሰብል እንደሚሸፈን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዚህ ክረምት ተጨማሪ 2 ሚሊየን ሄክታር በሰብል እንደሚሸፈን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው። በዚህ ወቅትም በተያዘው ክረምት…

የዓለም ጤና ድርጅት አስከፊ የአየር ንብረት ለውጥ ሊያጋጥም እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በዓለማችን ላይ አስከፊ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ሊያጋጥም እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም፥ በፈረንጆቹ 2023 አስከፊ የአየር ንብረት ለውጦች ተባብሰው መቀጠላቸውን እና በተያዘው…

ኢትዮጵያ በዚህ አመት 7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዚህ አመት 7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ታስመዘግባለች ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።…

የምግብ ዋስትናዋ የተረጋገጠባት ከተማን ለመገንባት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ መሳተፍ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናዋ የተረጋገጠባት ከተማን ለመገንባት ሁሉም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ሊሳተፍ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ እና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለፁ። የሥራ ኢንተርፕራይዝና…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 6ኛውን፣ 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን፣ 28ኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የ27ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ-ጉባዔን መርምሮ አጽድቋል፡፡ የምክር ቤት…

ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን እና ትብብርን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት አስፈላጊ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ። በአምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ ባለው…

ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊው ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊ ሕክምና ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ገለጹ። ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀት ለጤናው ዘርፍ ያለው አስተዋፅኦ እና የመድሐኒት ዘርፉ ያለፉት ዓመታት ስኬቶች፣…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከቻይና ጤና ቢሮ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከቻይና ሀናን ግዛት ጤና ቢሮ ከመጡ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ÷ የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል  እንዲጠናከር አስፈላጊው ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን በውይይታቸው ወቅት ገልጸዋል፡፡…