የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2016 ረቂቅ በጀት ላይ እየመከረ ነው Shambel Mihret Jul 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 27ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው የ26ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ-ጉባዔን መርምሮ አጽድቋል፡፡ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የፌደራል መንግሥት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በፓሪስ ዓለም አቀፍ የፋሽን ንግድ አውደ ርዕይ ምርቶቿን እያስተዋወቀች ነው Amele Demsew Jul 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ‘ቴክስ ዎርልድ ኢቮሉሽን ፓሪስ’ በሚል ስያሜ እየተካሄደ በሚገኘው የፓሪስ ዓለም አቀፍ የፋሽን ንግድ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን እያስተዋወቀች ነው፡፡ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማህሌት ኃይሉ እንደገለጹት÷ አውደ ርዕዩ በፋሽን…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ በአርባ ምንጭ ከተማ ያስተላለፉት መልዕክት Amare Asrat Jul 4, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=-1Rm7apfXh8
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች በ3 ዓመታት ውስጥ የመዲናዋን የአረንጓዴ ሽፋን 30 በመቶ ለማድረስ እየተሠራ ነው አሉ Feven Bishaw Jul 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የአዲስ አበባ ከተማን የአረንጓዴ ሽፋን 30 በመቶ ለማድረስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የሰላም ሰራዊትን እና የጸጥታ አካላትን በማሳተፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐዋሳ ከ550 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ ዮሐንስ ደርበው Jul 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ከ550 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ፀጋዬ ቱኬ (ረ/ፕ) ፕሮጀክቶቹን መርቀው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ238 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ ዮሐንስ ደርበው Jul 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 16 እስከ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከ238 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 22 ግለሰቦች እና 11 ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች የጤና አውደ ርዕይን ጎበኙ Melaku Gedif Jul 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የጤና አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የጤና አውደ ርዕይ በስፍራው ተገኝተው ተመልክተዋል፡፡ የሴቶች እና…
ቢዝነስ የተለያዩ ክልሎች ለባለሐብቶች አዋጭ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማዘጋጀታቸውን አስታወቁ Alemayehu Geremew Jul 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መስፈርቱን ለሚያሟሉ ባለሐብቶች ምቹ እና አዋጭ የኢንቨስትመንት አማራጮች ማዘጋጀታቸውን የተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ እና ሲዳማ ክልሎች እንዲሁም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለሐብቶች መዋዕለ-ንዋያቸውን በክልሎቹ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Jul 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋህድ ኦባይድላህ አል-ሁመይድኒን (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ተሾመ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም…
የዜና ቪዲዮዎች ሰላምን አብዝተን የምንጠብቀ መሆን ከሁላችንም ይጠበቃል- ጠ/ሚ ዐቢይ Amare Asrat Jul 3, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=VoI8ZtXJX5Q