Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሞ ምሁራን ምርምር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምሁራን ምርምር ስራዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች፣ሃደ ሲንቄዎች፣ ምሁራን እና ሌሎች ባለድርሻ…

ሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡ ተፋላሚ ሃይሎቹ በአሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አደራዳሪነት ነው ለሶስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት፡፡ የተኩስ አቁም…

በመዲናዋ 2ኛው ምዕራፍ  የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ሁለተኛው ምዕራፍ  የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ  መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣  ከፍተኛ የፌዴራልና የከተማዋ…

የመንጋጋ መገጣጠሚያ ህመም ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንጋጋ መገጣጠሚያ ህመም በአብዛኛው ሴቶች ላይ እንዲሁም ወጣትና አረጋውያን ላይ ይከሰታል። ከምክንያቶቹ መካከል÷ በአብዛኛው በፊት ላይ በሚፈጸም ድብደባ፣ አገጭ ላይ ምት ሲኖር ወይም ሌላ ጉዳት ሲኖር የሚሉት ይተቀሳሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት…

ሚልተን ኢንዱስትሪዎች በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና የዓሣ ማቀነባበሪያ ለመገንባት ፍላጎቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚልተን ኢንዱስትሪዎች በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና የታሸገ የዓሣ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገለፁ። በጅቡቲ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከሚልተን ኢንዱስትሪዎች ባለቤት እና ዋና ሥራ አስኪያጅ…

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች "ነገን ዛሬ እንትከል" በሚል መሪ ሐሳብ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ኡራ ወረዳ አምባ 11 ቀበሌ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናወኑ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና በብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት…

አቶ ርስቱ ይርዳ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታ ሂደትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳን ጨምሮ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊና የፓርቲው ስራ…

መንግሥት ስለሰላም አብዝቶ የሚናገረው የሁሉም ነገራችን መሰረት በመሆኑ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ስለሰላም አብዝቶ የሚናገረው እና በተግባርም የሙሉ ጊዜ ሥራ አድርጎ የሚሰራው ሰላም የሁሉም ነገራችን መሰረት በመሆኑ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር…

የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ስራ ለማስገባት የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክን ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ለመመለስ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶች ሙሉ በሙሉ መጠናቀቃቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በኮርፖሬሽኑ የትራንስፎርሜሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ ፍፁም ከተማ እንደገለጹት÷…