Fana: At a Speed of Life!

በሰበታ ከተማ የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ፡፡   ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎቹ መነሻቸው ጋምቤላ ከተማ መሆኑን በሰበታ ፖሊስ መምሪያ የአካባቢ ደህንነት መረጋገጥ ምክትል ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ጨረቃ ላይ ውሃ ማግኘት የሚያስችል የጨረር ቁስ ሰራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ ጨረቃ ላይ ውሃ ለማግኘት የሚያስችል በመጠን አነስተኛ የሆነ ቁስ የኳንተም ፊዚክስ ቀመርን በመጠቀም መስራቱ ተገለጸ። የተሰራው ቁስ “ሄትሮዳይን ስፔክትሮ ሜትር” የሚል ስያሜ ያለው መሆኑን…

ኢኮኖሚን ከውጭ ሀገራት ጥገኝነት ለማላቀቅ ቀጣይ ሊተኮርባቸው የሚገቡ ስራዎች እንዳሉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ከውጭ ሀገራት ጥገኝነት ለማላቀቅ መንግስት እየሰራው ያለው ስራ መልካም ቢሆንም ቀጣይ ሊተኮርባቸው የሚገቡ ስራዎች እንዳሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናግረዋል። ግብርናውን ወደ ሰፋፊ ሜከናይዜሽን መቀየር፣ ኢንዱስትሪውን ማሳደግ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ታንዛንያ አቀና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ታንዛንያ አቅንቷል፡፡ ዋልያዎቹ በአገር ውስጥ ሊግ የሚገኙ ተጫዋቾች ብቻ በሚሳተፉበት የአፍሪካ እግር ኳስ ሻምፒዮና (ቻን)  ጨዋታ ከሩዋንዳ አቻቸው ጋር  የመጨረሻ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ለማድረግ ነው  …

የክልሉ መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ ነው -አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ የደቡብ ክልል መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይረዳ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል አመራሮች ያለፈው በጀት አመት አፈጻጸምና የቀጣይ ተግባራት የግምገማ መድረክ…

ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረኩ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የሚያስችል ፖሊሲ መዘጋጀቱን መናገራቸው ይታወሳል።…

ምርጫ ቦርድ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ባቀረቡት የሕዝበ ውሣኔ ማደራጀት ጥያቄ ላይ ውሣኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዴሬሽን ምክር ቤት ላቀረበው የሕዝበ ውሣኔ ማደራጀት ጥያቄ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስፈልገውን የጊዜ ታሳቢ ያደረገ የጊዜ ሰሌዳ እንደሚያሳውቅ ገለጸ፡፡ ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷…

ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት የኩባንያው የቀድሞ የሥራ ሃላፊ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት አንድ የኩባንያው የቀድሞ የደኅንነት ክፍል ኃላፊ ማጋለጣቸው ተሰምቷል፡፡ የቀድሞው የደኅንነት ክፍል ኃላፊ በሰጡት የምሥክርነት ቃል ኩባንያው ለተጠቃሚዎቹ እና ለአሜሪካ የደኅንነት ተቆጣጣሪዎች የደኅንነት…

አሜሪካ ለዩክሬን የ3 ቢሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን ተጨማሪ 3 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ ልታደርግ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉ ዩክሬን ከሩሲያ ጋር ጦርነት ውስጥ ከገባችበት ጊዜ ወዲህ ዋሺንግተን ለኪዬቭ ካደረገቻቸው ወታደራዊ ድጋፎች ከፍተኛ መጠን ያለው መሆኑ…

በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ ድርቅ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ የተባለው ድርቅ መከሰቱን የአውሮፓ ህብረት ኤጀንሲ አስታወቋል፡፡ ህብረቱ በነሐሴ ወር ባወጣው ሪፖርት ÷ በድርቁ ምክንያት በተፈጠረው የአፈር እርጥበት መቀነስ 47 በመቶው የህብረቱ ክፍል የድርቅ አደጋ ስጋት…