Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት በጤናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በፋይናንስ፣ በልምድ ልውውጥና በሕክምና ቁሳቁስ አቅርቦት በኩል ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት ለመስራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና …

በቦረና ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በሰው እና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ ነው፡፡ የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ ከ 3ነጥብ 3…

ቤአኤካ ጠቅላላ የንግድ ሥራና ሻክማን የተባለ የውጭ ኩባንያ በኢትዮጵያ ከባድ ተሽከርካሪዎችን መገጣጠም ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሥራ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር እና ሻክማን ከተባለ ዓለም ዓቀፍ የአውቶሞቲቭ አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ ከባድ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎችን መገጣጠም ሊጀምሩ ነው። የሁለቱ ኩባንያዎች በጋራ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቶቢያስ ቢልስተሮም ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፥ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

የጋምቤላ ክልል ም/ቤት የተሻሻሉ አዋጆችንና የዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 2ኛ የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔ ሶስት የተሻሻሉ አዋጆች፣ የዳኞችና የቋሚ ኮሚቴዎችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡ ጉባኤው የክልሉን የ2015 በጀት የግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር፣…

የሐረሪ ክልል በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ በዞኑ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በርካታ ዜጎች ለጉዳት መዳረጋቸውን የተገለጸ ሲሆን ፥ የክልሉ…

የአፍሪካ ህብረት ልማት ኤጀንሲ ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን ልማት ለመደገፍ ዝግጁ ነኝ አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን ልማት ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ስራ አስፈጻሚ ናርዶስ በቀለ ገለጹ። በቀድሞ አጠራሩ የአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት /ኔፓድ/ በመባል የሚታወቀው አሁን ላይ የአፍሪካ…

ከንቲባ አዳነች በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ከሆኑት  ጃንድራ ፌሬር ዶሳንቶስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ አዲስ አበባ ከብራዚል ከተሞች ጋር በጋራ በምትሰራባቸው መንገዶች ላይ…

ታዋቂው ብስክሌተኛ ገረመው ደምቦባ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው እና ታዋቂው ብስክሌተኛ ገረመው ደምቦባ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። የብስክሌት ስፖርተኛው ገረመው ደንቦባ በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በትናንትናው ዕለት በ90 ዓመቱ ሕይወቱ ማለፉ ታውቋል፡፡ ብስክሌተኛው ኢትዮጵያ በተሳተፈችበት ሜልቦርን…