የአውሮፓ ህብረት በጤናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በፋይናንስ፣ በልምድ ልውውጥና በሕክምና ቁሳቁስ አቅርቦት በኩል ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት ለመስራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና …