Fana: At a Speed of Life!

የሳይንስ ካፌዎች ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ ሚኒስቴሩ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የሳይንስ ካፌ ማዕከላት ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ ተገቢው ክትትል እንዲደረግ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት የተዘጋጀ የፓናል ውይይትና የሳይንስ…

ትኩረታችንን ሁለንተናዊ ብልጽግና ላይ ማድረግ አለብን – የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝባችንን ጠላቶች በጋራ በመመከት ትኩረታችንን ሁሉ በሁለንተናዊ ብልጽግና ላይ በማድረግ መረባረብ ይኖርብናል ሲል የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ ። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለመላው የክልሉ ሕዝብ ለሻደይ፣…

ምዕራባውያን ለዩክሬን የሚያደርጉት ወታደራዊ ድጋፍ እየደረቀ መምጣቱን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት ለዩክሬን አዲስ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል አለመግባታቸው ተነገረ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የተደረገ ጥናት በየካቲት ወር መጨረሻ ላይ ሩሲያ ወታደሮቿን ወደ ዩክሬን ከላከች በኋላ የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት…

በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢንሳ ነው የመጣነው ብለው በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አባላቶቹ በመመሳጠር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተገን በማድረግ እና ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመው በፈፀሙት…

ለእግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራርነት የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ አስፈፃሚው ኮሚቴ ከታዩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዚዳንት እና ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ በዚህም መሰረት 32 የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ አባለት ለመጨረሻ እጩነት ሲቀርቡ÷ 3 እጨዎች ደግሞ ለእግር…

ፖሊስ ሀገር አቀፍ የፀጥታ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌደራል ፖሊስ ሀገር አቀፍ የፀጥታ ውይይት እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በውይይቱ ላይ የሁሉም ክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ኮሚሽነሮች፣ ኮሚሽነር ጀነራሎች እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል:: ኮሚሽነር ደመላሽ…

የቡሄ በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ  ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በታቦር ተራራ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሄ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ ሃይማኖታዊና ባህላዊ  ስርዓቱን  በጠበቀ መልኩ በድምቀት እየተከበረ ነው። እንደ ሀይማኖት አባቶች ገለፃ የደብረታቦር በዓል የብርሃን እና የመገለጥ በዓል ሲሆን፥ እየሱስ ክርስቶስ  በታቦር ተራራ ተገልጦ ብርሃን…

ጤና ሚኒስቴር ለ100 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር 100ሺህ ለሚሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ነጻ የጤና ምርመራና የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷የሕክምና አገልግሎቱ "በጎነት ለጤናችን " በሚል መሪ ቃል ከነሐሴ…

በመዲናዋ ከ845 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከ 845 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶችን መረቁ፡፡ ከንቲባዋ በመጀመሪያ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የሚገኘውን የምገባና…

የቻይና-አፍሪካ አጋርነት ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚጠቅም ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ አጋርነት ከቻይና እና ከአፍሪካ ድንበር አልፎ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚጠቅም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ የቻይና አፍሪካ ትብብር መድረክ አስተባባሪዎች…