የሀገር ውስጥ ዜና በአውስትራሊያው የዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን ድል ቀንቷቸዋል Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ እየተካሄደ በሚገኘው 44ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። አስቀድሞ በተከናወነው በ8 ኪሎ ሜትር ድብልቅ ሪሌ ኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ከ20 ዓመት በታች የ6 ኪሎ ሜትር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመቶችንና ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በሁለተኛ ቀን ውሎው የተለያዩ ሹመቶችን እና ሁለት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ። ጨፌው በተሻሻሉት የኦሮሚያ የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር እና የኢንቨስትመንት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት ካደረገ በኋላ አዋጅ ቁጥር…
የሀገር ውስጥ ዜና 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጀምሯል Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ…
የሀገር ውስጥ ዜና አደጋን በመቆጣጠር ረገድ ተደራሽ ለመሆን እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አደጋ የመካለከልና የመቆጣጠር አቅምን ለማሳደግ የሪፎርም ሥራ መጀመሩን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ አደጋን አስቀድሞ በመከላከል የህብረተሰቡ ግንዛቤ እና ጥንቃቄ እንዲጎለብት በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ አደጋ…
የዜና ቪዲዮዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት የተዘጋጀ የውይይት መርሐ ግብር (ክፍል-2) Amare Asrat Feb 18, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=M5FGV626NOw
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ ይገባል – አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ Tamrat Bishaw Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት (አግራ) የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኃይለማርያም…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Tamrat Bishaw Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኪዩ ዶንግዩን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ድርጅቱ ኢትዮጵያ የምግብና የሥነ-ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ላደረገው አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ የግሉ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ Tamrat Bishaw Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ የግሉ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ። ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ጎን ለጎን በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራ የግሉ ዘርፍ የሚኖረው አስተዋጽኦ ላይ ያተኮረ ውይይተ ተካሂዷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከቱርኩ ዲ ኢ ሲ ግሩፕ ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራረመ Tamrat Bishaw Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከታዋቂው የቱርክ ደርጅት ዲ ኢ ሲ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል እና የዲ ኢ ሲ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንትና የልዑካን ቡድናቸው የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን ጎበኙ Feven Bishaw Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንት ኡማሮ ሲስኮ ኢምባሎ እና የልዑክ ቡድናቸው የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን ጎበኙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ እና ልዑካቸው የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎትን የሪፎርም እና የተልዕኮ ሥራዎች የሚያስቃኘውን ዲጂታል ኤግዚብሽንና…