Fana: At a Speed of Life!

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሥምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል። ተቋማቱ ጥራቱን የጠበቀ እንዲሁም በኢንዱስትሪዎች ፍላጎት የተቃኘ ትምህርትና ሥልጠና ለመስጠት፣ በዕውቀት፣…

በሀረሪ ክልል 182 ሺ ሰዎች የጤና መድህን ተጠቃሚ ሆነዋል- የክልሉ ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል 182 ሺ ሰዎችን የጤና መድህን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ ገለፁ። በክልሉ የ2015 የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ንቅናቄ ማጠቃለያ እና የምስጋና መርሐ-ግብር ተካሂዷል። በዚህ ዓመት…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ከተመድ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት እና የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአፍሪካ የሰላም እና የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሊቀመንበሩ በአፍሪካ በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ድሎች በፀጥታ ችግር ምክንያት ወደ ኋላ…

ተመድ በቱርክ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 1 ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በቱርክ የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት የደረሰባቸውን ከ5 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመርዳት 1 ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ጠይቋል፡፡ በደቡባዊ ቱርክ እና ሰሜናዊ ሶሪያ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ36 ሺህ በላይ…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በ36ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ36ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ እየገቡ…

ኢትዮጵያ በትምህርት ላይ በተጠራው ዓለምአቀፍ የሐብት ማሰባሰቢያ መድረክ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ በትምህርት ላይ በተጠራው ዓለምአቀፍ የሐብት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የ222 ሚሊየን ሕጻናት ህልም ዕውን እንዲሆን እናግዝ ሲሉ ጥሪ አቀርበዋል።…

በሰሜን ኢትዮጵያ የተጎዱ የውሃ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለማቋቋም 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ፣ ትግራይና አፋር ክልሎች በግጭት ሳቢያ የተጎዱ የውሃ መሰረት ልማቶችን መልሶ ለማቋቋም 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ…

የፓኪስታን ባለሐብቶች በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እንዲሰማሩ የኢንቨስትመንት አማራጭ ቀረበላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ባለሐብቶች በጤናው ዘርፍ መዋዕለ-ንዋያቸውን በኢትዮጵያ እንዲያፈሱ የኢንቨስትመንት አማራጭ ቀረበላቸው፡፡ ኢትዮጵያ አማራጮቹን ይፋ ያደረገችው በፓኪስታን በተካሄደው የፋርማሲ ቁሶች እና የጤና መጠበቂያ ምርቶች ኤክስፖ ላይ ነው፡፡…

የጨፌ ኦሮሚያ አራተኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ ስድስተኛ የስራ ዘመን ሁለተኛ ዓመት አራተኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ተጀምሯል። የክልሉ የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ለጨፌው የቀረበ ሲሆን፥ በክልሉ ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር…

ዶ/ር አለሙ ስሜ እና ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ከጅቡቲ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከጅቡቲ ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጅቡቲ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ…