Fana: At a Speed of Life!

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመግታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ስርጭት ለመግታት በሚቻልበት ሂደት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ…

የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት መዳከሙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት ካለፉት 5 ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በከፍተኛ ሁኔታ መዳከሙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ይህን የገለጸው ከሀገር ውስጥ መድሃኒት አቅራቢዎችና አምራቾች ጋር ዓመታዊ…

በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት መመሥረት ያስቻለ የሁለት ቀናት ጉብኝት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ትሥሥር እንዲሁም የነጻ…

በጃፓን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፍ ላደረጉ አካላት የምስጋና ዝግጅት እና የኢትዮጵያ ባህል ማስተዋወቂያ መድረክ በጃፓን ካናጋዋ ግዛት በማቺዳ ከተማ ተካሄደ። በዝግጅቱ በክብር እንግድነት የተገኙት አምባሳደር ተፈራ ደርበው÷ ለታላቁ…

በሱዳን በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ከ50 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የዝናብ ወቅት ከጀመረ ጊዜ አንስቶ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ በጥቂቱ 52 ሰዎች መሞታቸውንና ከ8 ሺህ 170 በላይ ቤቶች መውደማቸውን የአገሪቱ  ባለስልጣናት አስታወቀዋል። የሱዳን ባለስልጣናት እንዳስታወቁት፥ በተለያዩ የሀገሪቱ ግዛቶች…

መንግስት ለስራ እድል ፈጠራ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለዜጎች የስራ እድል ፈጠራ  ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር “ዘላቂ ሥራ ለብሩህ ነገ“ በሚል መሪ ሀሳብ  ሁለተኛውን ሀገራዊ የስራ…

ለልዩነት ሳይሆን ለአንድነት አጽንኦት መስጠት አለብን-ፕ/ር ባህሩ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ከልዩነታችን ይልቅ ለአንድነታችን፣ ከባለፈው ይልቅ ለአሁኑ አጽንኦት መስጠት ይጠበቅብናል'' ሲሉ የታሪክ ተመራማሪው ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ተናገሩ። በኢትዮጵያ የታሪክ ባለሙያዎች ማህበርና በፍሬድሪክ ኤበርት ፋውንዴሽን ትብብር…

የአላውሃ ድልድይ በጎርፍ ምክንያት አደጋ ላይ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በራያ ቆቦና ጉባላፍቶ ወረዳ ወሰን ላይ የሚገኘው የአላ ውሃ ድልድይ በክረምቱ ዝናብና ጎርፍ ምክንያት የመፍረስ አደጋ እንዳጋጠመው ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የራያ ቆቦ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኮማንደር ነጋ ደንበሩ እንደገለፁት÷…

የሥራና ክህሎት ዘርፍ የሁሉንም ተሳትፎ ይፈልጋል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ዘርፍ በርካታ እድሎች እና ተግዳሮቶች ያሉት፣ የሁሉንም አካላት ተሳትፎና እንቅስቃሴ የሚጠይቅ መስክ ነው ሲሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር “ዘላቂ ሥራ ለብሩህ ነገ“…

ሩሲያ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ጥቃት ተፈጽሟል ስትል ከሰሰች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌ ሾይጉ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደኅንነትን ጉዳይ ላይ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር መክረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከጉቴሬዝ ጋር በሥልክ በነበራቸው ውይይት ያነሱት ዩክሬን…