Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ በቱርክ በደረሰው አደጋ የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ኢትዮጵያ ባላት አቅም የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርክ ለደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት…

በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ቴት ገለጹ። በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት መንግሥት የሚያደርገውን ጥረት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ የሰብዓዊ እርዳታ የማጓጓዝ ሒደትን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች የሰብዓዊ እርዳታ ለማዳረስ የሚደረገው ጥረት ተቀላቀለ፡፡ በዚህ መሰረትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውፕላኖች ከሜክሲኮ በአደጋው ተጎጂ ለሆኑ…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ እያከናወነች ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው-የፋዖ ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ እያከናወነች ያለው ሥራ የሚደነቅ መሆኑን የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶንግዩ ቹ ገለጹ። የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶንግዩ ቹ ጋር…

የሲሚንቶ፣ የብረትና የድንጋይ ከሰል አምራቾች ሀገር በምትፈልገው ልክ ማምረት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲሚንቶ፣በብረትና የድንጋይ ከሰል ምርት ላይ የተሰማሩ ኩባንያዎች ሀገር በምትፈልገው ልክ መስራት እንደሚጠበቅባቸው የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ ከሲሚንቶ ፣ ከብረትና ከድንጋይ ከሰል አምራች ኩባንያዎች ጋር በስራ…

በደቡብ ክልል ከድርቅ ጋር በተያያዘ 3 ሚሊየን የሚጠጉ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚሹ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከድርቅ ጋር በተያያዘ 3 ሚሊየን የሚጠጉ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚሹ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት አባላት ሰሞኑን በጋሞ፣ በጎፋ፣ በደቡብ ኦሞ እና በኮንሶ…

የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንት ኡማሮ ሲሶኮ ኢምባሎ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንት ኡማሮ ሲሶኮ ኢምባሎ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ። በኢንስቲትዩቱ በነበራቸው ጉብኝት ስለኢንስቲትዩቱ እና ኢትዮጵያ በዘርፉ እያደረገች ስላለው እንቅስቃሴ በኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ማብራሪያ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ የአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ አፍሪካ አጋርነት ፎረም ሃላፊ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች ንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጃፓን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታካጊ ኬይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጃፓን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታካጊ ኬይ ጋር ተወያይተዋል። በወይይታቸውም ሁለቱ ሀገራት በትምህርት እና በጤና ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች…

በቱርክ የርዕደ-መሬቱ አደጋ ከደረሰ 10 ቀናት በኋላ ሰዎች በሕይወት እየተገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ የርዕደ-መሬት አደጋ ከተከሰተ 10 ቀናት በኋላ ሰዎች በሕይወት እየተገኙ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ እንደ ዌስት ሜዝ ዘገባ የነፍሥ አድን ሠራተኞች በርዕደ-መሬቱ የአቧራ ብናኝ የተሸፈኑትን ከተሞች ሲያፀዱ ነው በሕይወት የተረፉት አንድ…