Fana: At a Speed of Life!

1 ሺህ 4 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 4 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመላሾቹ ውስጥ 13 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ…

ሕዝብን ሊጠቅም የሚችል ሃሳብ ለመቀበል ዝግጁ ነን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መንግስት ሕዝብን ሊጠቅም የሚችል ማንኛውንም ሃሳብ ለመቀበል ዝግጁ  ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ በሲዳማ ክልል የዞን አደረጃጀት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት…

በአፋር ክልል ለ520 ሺህ ዜጎች የአስቸኳይ ምግብ እርዳታ ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም በአፋር ክልል ችግር ውስጥ ለሚገኙ 520 ሺህ ዜጎች አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ማሰራጨቱን አስታውቋል፡፡ የዓለም ምግብ ፕሮግራም በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተው ግጭት ሳቢያ በአፋር ክልል ችግር ውስጥ ለሚገኙ…

በሠመራ ከተማ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ቢልኢ አህመድ እንደገለጹት÷ አደጋው የደረሰው ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ የሎግያ ወንዝ ከመጠን…

የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ማስፈጸሚያ መመሪያ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት አገራዊ ቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተናን በአግባቡ ለመምራትና ለማስተዳደር የተዘጋጀው የፈተና ማስፈጸሚያ መመሪያ ጸደቀ። የትምህርት ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ መመሪያው በመውጫ ፈተና ዝግጅት ሊካተቱ ስለሚገባቸው ሀገራዊ ዝቅተኛ የትምህርት…

አመራሩ ለከተሞች ፈጣን ዕድገት በቅንጅት እንዲሠራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የከተማ አመራር ለከተሞች ፈጣን ዕድገት በቁርጠኝነት፣ በታማኝነት እና በተቀናጀ መንገድ ሊሠራ እንደሚገባ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። ሚኒስቴሩ ከፌዴራል መንግሥት አመራሮች፣ ከባለድርሻ አካላት፣ ከከተማ…

በኦሮሚያ ክልል ከ100 ሺ ሄክታር በላይ መሬት በሩዝ እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምርት ዘመኑ ከ100 ሺ ሄክታር በላይ መሬት በሩዝ እየለማ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ።   በኦሮሚያ ክልል የግብርናውን ምርትና ማርታማነት ለማሳደግ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ…

አቶ አሻድሊ ሃሰን በሕገ ወጥ የወርቅ አዘዋዋሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማዕድን ግብረ ኃይል ከወርቅ ማዕድን ምርት ጋር በተያያዘ በሕገ ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ በተገኙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን እንደገለጹት÷…

ባለፈው በጀት አመት ከ336 ቢሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት 336 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ2014 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸሙን እንዲሁም የ2015 በጀት ዓመት እቅዱን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አማካሪዎች፣ ዳይሬክተሮች እና…

መሪዎች የውሃ አካላትን ደኅንነት ለመጠበቅ በተደረሰው ስምምነት ላይ ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ አባል ሀገራት የውቅያኖስ እና የባሕር ሥነ-ሕይወትን ለመንከባከብ እና ከብዝበዛ ለመታደግ ተጨማሪ ውይይት ለማካሄድ በኒውዮርክ እንደሚሰበሰቡ ተገልጿል። በስብሰባቸው ሥምምነት ላይ ከደረሱ 30 በመቶ ያህሉ የዓለማችን የውቅያኖስ ክፍል በ2030…