Fana: At a Speed of Life!

ከሕገ ወጥ መድኃኒት፣ ምግብና እና ህክምና መሳሪያ አቅርቦት ጋር በተያያዘ በ71 መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቁጥጥር ከሚደረግባቸው የምግብ፣ መድኃኒት፣ የህክምና መሳሪያ፣ አልኮል፣ ትንባሆ እና የውበት መጠበቂያ ምርቶች ጋር በተያያዘ ከ200 በላይ መዝገቦች የወንጀል ምርመራ እየተካሄደ ነው፡፡ የምግብ እና መድኃኒት አስተዳደር አዋጅ 1112/2011 ወደ…

አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን…

የግብርና ምርታማነት ለኢኮኖሚ እድገትና ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርታማነት ለኢኮኖሚ እድገት፣ ከድህነት ለመላቀቅና ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጋር ተያይዞ በተዘጋጀው “6ኛው…

የተለያዩ የተሰረቁ ንብረቶችና ከ400 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የተሰረቁ ንብረቶችና ከ400 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ በከተማዋ የሚስተዋሉ የወንጀል ስጋቶችን ለመቀነስ ልዩ ዕቅድ አውጥቶ በትኩረት እየሰራ መሆኑን…

በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው- ኡስማን ዲዮን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ገለጹ፡፡ በባንኩ የኢትዮጵያ፣ኤርትራ፣የደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዋና…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ  አዲስ አበባ  እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የሊቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አብዱላህ አል-ላፊ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት  አዲስ አበባ…

በመተከል ዞን የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል የሰላም ጥሪ ተቀብለው ከገቡ የጉህዴን ታጣቂዎች ጋር ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓት በወምበራ ወረዳ ተካሂዷል። የተገኘውን ሰላም በመጠቀም ወደ ልማት ለመግባት በወምበራ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች…

በክልሉ ያለውን ምቹ ሁኔታ በአግባቡ ተጠቅሞ የሌማት ትሩፋት ዕቅድን ማሳካት ይገባል – ኢ/ር አይሻ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን ምቹ ሁኔታ በአግባቡ ተጠቅሞ የሌማት ትሩፋት ዕቅድን ማሳካት ይገባል ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሃመድ ገለጹ፡፡ ኢንጂነር አይሻ መሃመድ፣ ርዕሰ መስተዳድር አሻደሊ ሀሰን እና የተለያዩ…