Fana: At a Speed of Life!

የድሬደዋ አስተዳደር አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ ተቋማትንና የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን እና የምሥራቅ አየር ምድብን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ…

የሲዳማ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አመራሩ ከግለኝነትና ጥቅመኝነት ተላቆ ለሀገረ መንግሥት ግንባታው መፋጠን እንዲተጋ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ ከግለኝነትና ጥቅመኝነት ተላቆ ለሀገረ መንግሥት ግንባታው መፋጠን እንዲተጋ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባል እና የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ አሳሰቡ። ‘አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፤ አዲስ አገራዊ…

የደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት የማደስ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በአርባምንጭ ከተማ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት የማደስ መርሐ ግብር አስጀመሩ። የፓርቲው አመራሮች "አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፥ አዲስ ሀገራዊ እምርታ" በሚል መርህ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በአርባምንጭ ከተማ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በባህር ዳር ስታዲየም በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ኦኪኪ ኦፎላቢ በ3ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠራት ግብ ፋሲል…

በክልሎች ለአመራሮች ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ እና ጋምቤላ ክልሎች ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቀቀ። ስልጠናው "አዲስ ፖለቲካዊ እይታ-አዲስ አገራዊ እመርታ " በሚል መሪ ሀሳብ ነው ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ…

የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ መንግስት ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን የሚያደርገውን ጥረት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ መንግስት በችግር ወስጥ ለሚገኙ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እንዲሆን የሚያደርገውን ጥረት አደነቀ፡፡ የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ክላውድ ጂባር ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ የኢትዮጵያ መንግስት…

በመዲናዋ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ ተዘጋጅቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ “የሸዋል ኢድ” በአዲስ አበባ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የተከበረ ሲሆን ፥ ከንቲባ አዳነች…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና አቶ ደመቀ መኮንን የማዕድን ጋለሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የማዕድን ሚኒስቴር ሪፎርም ስራዎችንና የማዕድን ጋለሪን ጎብኙ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ አመራሮች በክልሉ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በክልሉ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች "አዲስ ፖለቲካዊ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈውን ፕሮግራም አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈው ፕሮግራም ትግበራ ዛሬ አስጀምረዋል፡፡ በዚህም የኦሮሚያ ገጠር ቤቶች ግንባታ ማሻሻያ አዋጅ በሰሜን ሸዋ…