Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎችን በጋምቤላ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል።   የክልሉ ርዕሰ መተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የበጎ ፍቃድ…

በአዳማ ከተማ ከህዝብ አገልግሎት ጋር የተቆራኙ ተቋማትን ወደ ዲጂታል የማስገባት ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በክልሉ ከተሞች ዘርፈ ብዙ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ብልሹ አሰራርና ሌብነትን ለማስወገድ የአገልግሎት አሰጣጥን ወደ ዲጂታላይዜሽን መቀየር አለብን አሉ አቶ አዲሱ አረጋ። በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ክላስተር…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ለ200 ሴቶች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከአዲስ አበባ አስሩም ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ 200 ሴቶች ማዕድ አጋርቷል፡፡ ፈጠራ በታከለበት መንገድ እንዴት መሠረታዊ አትክልቶችን በየቤታችን ለማምረት እንደሚቻል የሚያሳዩ በቅጥር ጊቢው የሚከናወኑ የከተማ…

የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ሊያፀድቅ ነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ከኬንያ እና ከታንዛኒያ ጋር በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ሊያፀድቅ መሆኑ ተገለፀ። የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ አሰግድ ጌታቸው እንደተናገሩት÷ ቴክኒክ እና…

በኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል። ከባህር ዳር ከተማ ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሲዳማ ቡና ጨዋታውን 3 ለ 1 አሸንፏል። ጊት ጋትኩት፣ ይገዙ ቦጋለ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ የሲዳማን የድል ጎሎች አስቆጥረዋል።…

ቻርልስ ንዴማ በሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት አውድ ለተፈፀሙ ከባድ ጥሰቶች ባህሪ የሚመጥን መፍትሄ ለማቅረብ እየተካሄደ ያለውን ምርመራ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሀገራዊ ፅህፈት ቤት ምክትል ተጠሪ ቻርለስ ንዴማ በሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት አውድ ለተፈፀሙ ከባድ ጥሰቶች ባህሪ የሚመጥን መፍትሄ ለማቅረብ እየተካሄደ ያለው ጥልቅ ምርመራና አገር እንዲማርበት እየተሰራ ያለውን ሁሉን…

ከድባጤ እና በቂዶ ሚሊሻዎች ጋር በመተባበር የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎችን መደምሰሱን የመተከል ኮማንድ ፖስት አስታወቀ

አዲ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በድባጤ እና በቂዶ ወረዳዎች የሚገኙ የጉሙዝ የሚሊሻ አባላት ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ተሰልፈው ለአሸባሪ ቡድኖች የሚላላኩ ሽፍታዎችን መደምሰሳቸውን የመተከል ኮማንድ ፖስት የተቀናጀ ግብረ ኃይል ተወካይ ኃላፊ ብርጋዴር ጀኔራል…

ግብርናን ለማሳደግ የሚያግዝ የወጣቶች የፈጠራ ውድድር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕድሜያቸው ከ18-29 የሆኑ እና በኢትዮጵያ ግብርናን ለማሻሻል የሚረዳ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ዜጎችን የሚያሳትፍ ውድድር በይፋ ተጀምሯል:: “አዩቴ ኢትዮጵያ ቻሌንጅ” የተሰኘው ይህ ውድድር÷በ ሄይፈር ኢንተርናሽናል የተዘጋጀ ሲሆን  የግብርና…

በአማራ ክልል ከ4 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል – የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ በተለያዩ ወንጀሎች የተጠረጠሩ ከ4 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የክልሉን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ…