የተመድ የንግድና ልማት ኮንፈረንስ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላው ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድ፣ በስራ ፈጠራ እና ኢንደስትሪ ዘርፍ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላው የተባበሩት መንግስታት የንግድ እና የልማት ኮንፈረንስ ጽሕፈጽ ቤት አስታወቀ፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት…