Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በልግ አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች ከ900 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰብሎች ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በልግ አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች 970 ሺህ ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ግብርና ቢሮ የሰብል ልማት ዘርፍ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ እንደገለፁት÷የዘንድሮው የበልግ…

የደቡብ ክልል ባህልና ቱሪዝም ከጎብኚዎች 330 ሚሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ክልሉን ከጎበኙ የአገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች 330 ሚሊየን ብር ገቢ መገኘቱን ገለጸ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊና የቱሪዝም ዘርፍ ሃላፊ ወይዘሮ ፍሬህይወት ዱባለ ÷ የሰላም እጦትና ሌሎችም…

ለሸኔ የሎጂስቲክ ስራ ሲያከናውኑ የነበሩ 8 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ለሸኔ የሎጂስቲክስ ስራ ሲያከናውኑ ነበሩ የተባሉ ናኒ ቤኛ የተባለ ግለሰብ እና ሰባት ግብረ አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ግለሰቡ በክፍለ ከተማው ወረዳ 9…

ባለፉት 10 ወራት ከተኪ ምርቶች 418 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀት ዓመቱ ባለፍት 10 ወራት ከተኪ ምርቶች 498 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 418 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለተኪ ምርቶች ትኩረት በመስጠት የሀገራችንን ብልጽግና እናፋጥናለን!…

ሀገራዊ ሀብትን በማሰባሰብ የኢንቨስትመንት አሰራሮች እንዲጎለብቱ የሚደግፈው ዓለም አቀፍ ተቋም ኢትዮጵያን በአባልነት ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራት የውስጥ ሀብታቸውን በማሰባሰብ በሙያዊ ዲሲፕሊን እንዲጠቀሙ እና የኢንቨስትመንት አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ድጋፍ የሚያደርገው “ዓለም አቀፉ የሶቨረን ሀብት ፈንድ ፎረም” ኢትዮጵያን በአባልነት ተቀበለ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት…

በእርቅ ወደ ተሻለ ነገር መራመድ ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር ነው – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርቅን ጥቅም በመቀበል ወደ ተሻለ ነገር መራመድ ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2014ን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ…

ሰብዓዊነትና የሚዲያ ተቋማት ሚና ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰብዓዊነት እና የሚዲያ ተቋማት ሚና በሚል የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከሚዲያ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ዋና ጸሀፊ አቶ ጌታቸው ታኣ፥ የሚዲያ ተቋማት ቀይ መስቀል ማህበሩ…

በአማራ ሊግ እየተወዳደሩ ለሚገኙ ክለቦች የኳስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአማራ እግር ኳስ ሊግ እየተወዳደሩ ለሚገኙ ክለቦች የኳስ ድጋፍ አደረገ፡፡ በአራት ምድብ ተከፍሎ እየተከናወነ የሚገኘው የአማራ ክልል ሊግ የምድብ አንድ ውድድር በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ…

25 አዳዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኤሌክትሪክ ባልደረሰባቸው ከተሞችና መንደሮች ፍትሃዊ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ዕውን ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እያከናወኑ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ በ2014 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ…

በቸኮሌት መጠቅለያ የኮኬን ዕፅ ይዞ ከኢትዮጵያ ለመውጣት የሞከረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቸኮሌት መጠቅለያ የኮኬን ዕፅ ይዞ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከኢትዮጵያ ለመውጣት የሞከረው የውጭ አገር ዜጋ በ12 ዓመት ፅኑ እስራትና በ75 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጣ ፍርድ ቤት ወሰነ። አርፋን ሀይደር የተባለው የውጭ አገር…