ሰዋሰው መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰዋሰው” መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራርሟል፡፡
አንጋፋዋን ድምጻዊት ማሪቱ ለገሰን ጨምሮ ቴዎድሮስ ካሳሁን፣ ካሙዙ ካሳ፣ አብነት አጎናፍር፣ ግርማ ተፈራ፣ ሔኖክ አበበ፣ ራሄል ጌቱ፣…