Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ከህንድ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ከህንድ መከላከያ ሚኒስትር ራጅኔት ሲንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በህንድ እየተካሄደ በሚገኘው የህንድ-አፍሪካ የመከላከያ ምክክር መድረክ ጎን ለጎን ነው የተወያዩት፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ…

አቶ ሙስጠፌ ከሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ እና ልዑካቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ሙስጠፌ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲና ልዑካናቸው በለውጡ መንግሥት እየተከናወኑ በሚገኙ የልማት እና…

አፍሪካ የሠላም እና የደኅንነት ተግዳሮቶቿን በራሷ መፍታት አለባት – ኃይለማሪያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለሠላም እና ደኅንነት ተግዳሮቶች ከውጭ መፍትሄ ከመሻት አስቀድማ በራሷ ለመፍታት መሥራት እንዳለባት የኢፌዴሪ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ፡፡ ትናንት የተጠናቀቀው የጣና ፎረም “የአኅጉሪቷ ሠላምና ደኅንነት…

አቶ ሳዳት ነሻ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሳዳት ነሻ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡ አቶ ሳዳት ከዚህ በፊት በፌዴራልና በክልል በተለያየ ኃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን÷ ይህ ሹመት እስከተሰጠበት ቀን ድረስ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል…

በአማራ ክልል ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ርብርብ አኩሪ አተርን ለማምረት ሰፊ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ በክላስተር የለማ የአኩሪ አተር ማሳን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዲሁም የፌዴራል እና…

በመጀመሪያው ሩብ አመት ከ93 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ አመት ከ93 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእቅድ፣ ክትትልና ግምገማ የስራ ሂደት ኃላፊ ተመስገን ተሰማ÷ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከሀገር ውስጥና ከወጭ…

የኅዳሴ ግድብ የአንድነታችን ማሰሪያ በመሆኑ ለፍጻሜ ለማብቃት በትብብር እንሠራለን – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የአንድነታችን ማሰሪያ በመሆኑ የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድበን ለፍጻሜ ለማብቃት በትብብር እንሰራለን ሲሉ የተለያዩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በመገኘትም የግንባታውን ሂደትና…

በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደውን የመከላከል ርምጃ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ

በአሁኑ ወቅት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረው ግጭት፤ ሕወሐት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም በሙሉ ዐቅሙ የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ የመጣ መሆኑን ማስታወስ ተገቢ ነው። ይህም የኢትዮጵያ መንግሥት በሚያዝያ ወር ያወጀውን በሰብአዊነት ላይ የተመሠረተ የተኩስ አቁም የጣሰ ነው። የመንግሥት ጥረት ምንም ዋጋ…

ብልጽግና ፓርቲ 20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ የተሳካ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ 20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ የተሳካ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገለጸ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የ20ኛው የቻይና ኮሚስኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ለቻይና…

የመከላከያ ሠራዊት አባላት የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት አባላት 15ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን አከበሩ። ቀኑ ጦር ሃይሎች በሚገኘው የመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ግቢ የተከበረ ሲሆን ፥ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ማርታ ሊዊጂም ፣ ከፍተኛ መኮንኖችና የሠራዊቱ አባላት ተገኝተዋል።…