ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና እና ሳዑዲ ዓረቢያ በመከላከያ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ Alemayehu Geremew Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሳዑዲ ዓረቢያ በመከላከያ እና ኢነርጂ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ÷ ከሀገሪቱ ንጉስ ሠልማን ቢን አብዱል አዚዝ አል ስዑድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከሶማሊያ ፖሊስ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ Feven Bishaw Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስና የሶማሊያ ፖሊስ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ድንበር ዘለል በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ሲሆን÷ በተለይ ሽብርተኝነትንና ህገ-ወጥ የሰዎችንና ጦር መሳሪያ ዝውውርን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ ዓረቢያ 592 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 592 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወንዶች መሆናቸውን ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡ ለተመላሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ተለያየ Mikias Ayele Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ከኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ ጋር በይፋ ተለያይቷል፡፡ አሰልጣኝ ተመስገን ቡድኑን ውጤታማ ለማደረግ ክለቡን ቢረከብም ያሰመዘገበው ውጤት በዝውውሩ ከፍተኛ ተሳትፎ ያደረጉትን የኢትዮጵያ ቡና አመራሮችን ያስደሰተ አለመሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና የመውጫ ፈተና በመጪው ሰኔ ወር በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ Feven Bishaw Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመውጫ ፈተና በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለሚመረቁ ተማሪዎች በመጪው ሰኔ ወር በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም 200 ሺህ ከመንግሥትና ከግል ዩኒቨርሲቲ የሚመረቁ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖሊስ ከ26 ሺህ ዶላር በላይ ሲያዘዋውር ደርሼበታለሁ ያለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለ ዮሐንስ ደርበው Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ በሕገ ወጥ መንገድ 26 ሺህ 400 የአሜሪካ ዶላር ሲያዘዋውር ደርሼበታለሁ ያለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዋና ሳጅን ጀማል አሕመድ እንደገለጹት÷ ግለሰቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰላም ስምምነቱ ዙሪያ በሀድሰን ኢንስቲትዩት ለሚመለከታቸው አካላት ማብራሪያ ተሰጠ Melaku Gedif Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ስምምነቱ እና መልሶ ግንባታ ዙሪያ በሀድሰን ኢንስቲትዩት በመገኘት ለሚመለከታቸው አካላት ማብራሪያ መሰጠቱን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሔደ ነው ዮሐንስ ደርበው Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ 1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔውን በሐዋሳ ከተማ በማካሔድ ላይ ነው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ አባላት፣ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም በተለያየ ፓርቲያዊ መዋቅር ውስጥ የሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ማንኛውም የቋሚ ንብረት ስም ዝውውር አገልግሎት በጊዜያዊነት ታገደ Melaku Gedif Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማንኛውም የቋሚ ንብረት ስም ዝውውር አገልግሎት በጊዜያዊነት መታገዱን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በከንቲባ ጽህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ የዲጂታል መረጃ ዝግጅትን በሙከራ ደረጃ አስተዋወቀ Tamrat Bishaw Dec 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛው አጠቃላይ ምርጫን የመራጮች መዝገብ በሙከራ ደረጃ የማዘመንና ኦዲት ማድረግ ስራ ዛሬ በይፋ አስጀምሯል። አንድ ዓመት የፈጀው ይህ የዲጂታል ምዝገባ ቴክኖሎጂ በ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ የተመዘገቡ መራጮችን መረጃ…