Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደውን የመከላከል ርምጃ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ

በአሁኑ ወቅት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረው ግጭት፤ ሕወሐት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም በሙሉ ዐቅሙ የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ የመጣ መሆኑን ማስታወስ ተገቢ ነው። ይህም የኢትዮጵያ መንግሥት በሚያዝያ ወር ያወጀውን በሰብአዊነት ላይ የተመሠረተ የተኩስ አቁም የጣሰ ነው። የመንግሥት ጥረት ምንም ዋጋ…

ብልጽግና ፓርቲ 20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ የተሳካ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ 20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ የተሳካ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገለጸ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የ20ኛው የቻይና ኮሚስኒስት ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ለቻይና…

የመከላከያ ሠራዊት አባላት የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት አባላት 15ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን አከበሩ። ቀኑ ጦር ሃይሎች በሚገኘው የመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ግቢ የተከበረ ሲሆን ፥ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ማርታ ሊዊጂም ፣ ከፍተኛ መኮንኖችና የሠራዊቱ አባላት ተገኝተዋል።…

የሱዳን መንግስት የኢትዮጵያን ህዝብ እና መንግስት በሚጎዱ ማናቸውም ተግባር ላይ ተባባሪ አይሆንም – የሱዳን መረጃ ኤጀንሲ ኃላፊ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት የኢትዮጵያን ህዝብ እና መንግስት በሚጎዱ ማናቸውም ተግባር ላይ ተባባሪ አይሆንም ሲሉ የሱዳን መረጃ ኤጀንሲ ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል መሀመድ አሊ አህመድ ገለጹ፡፡ ሜጀር ጀኔራል መሀመድ አሊ ከኢትዮጵያ የመረጃ እና ደህንነት ሀላፊዎች…

ሰንደቅ ዓላማችን የግዛት አንድነት እና የብሔራዊ መግባባት መገለጫ ዓርማችን ነው – አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ አላማ ቀን ሰንደቅ አላማችን የብዝሐነታችን መገለጫ፤ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ በድምቅት ተከብሯል፡፡ በስነ-ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልቃድር ፣ የአዲስ አበባ…

41ኛው የመንበረ ፓትርያርክ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 41ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ጽህፈት ቤት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ መደበኛ ስብሰባ በመካሄድ ላይ ነው።   በጉባኤው ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ፣ ሊቃነ ጳጳሳት፣…

የነጭ ሽንኩርት የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጭ ሽንኩርት በውስጡ በያዛቸው ንጥረ ነገሮች ለተለያዩ በሽታዎች ፍቱን እንዲሁም የጤና በረከት እንዳለው ይነገርለታል። ነጭ ሽንኩርት ዝቅተኛ ካሎሪ ያለው የምግብ አይነት ሲሆን ፥ በቫይታሚን ሲ፣ ቫይታሚን ቢ6 እና ማንጋነዝ የበለፀገ ነው።…

ሰንደቅ ዓላማ አንድ ሀገር ነፃነቱን እና ሉዓላዊነቱን የሚያሳይበት ነው – ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማ አንድ ሀገር ነፃነቱን እና ሉዓላዊነቱን የሚያሳይበትም ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን የብዙሃንነታችን መገለጫ፣ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ…

ሩሲያ በኪየቭ የድሮን ጥቃት መፈጸሟ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የድሮን ጥቃት መፈጸሟን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ጥቃቱ “ካምካዜ” በተሰኘ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) የተፈጸመ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ በዛሬው ዕለት በከተማዋ በተፈጸመው ጥቃትም በተለያዩ…

15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ክልሎች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ክልሎች ተከበረ። በሶማሌ ክልል በጅግጅጋ ከተማ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል። በዓሉ በጅግጅጋ ከተማ…