የጦርነትን ውድመት ለማስቀረት ሁሉም ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦርነትን ውድመት ለማስቀረት ሁሉም ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጥ ኢዴህ እና ነእፓ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡
አሸባሪው የህወሓት ቡድን ህፃናትን ጨምሮ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዜጎችን በግዳጅ ወደ ጦር ሜዳ እያዘመተ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች ዓለም…