ሴቶች በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ማንኛውንም ሚና መጫወት ይችላሉ – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በዱባይ በሚካሔደው “ቢግ 5” የግንባታ የንግድ ትርዒት እየተሳተፈ ነው፡፡
ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በመድረኩ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር÷ የኢትዮጵያ መንግሥት…