Fana: At a Speed of Life!

ሲዳማ ቡና እና አርባምንጭ ከተማ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሥነ ምግባር ኮሚቴ በሲዳማ ቡና እና በአርባምንጭ ከተማ የእግር ኳስ ቡድኖች ላይ የገንዘብ ቅጣት ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በሦስተኛ ሣምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ ተስተውለዋል ያላቸውን…

ሀገራዊ የምክክር ሂደቱን ስኬታማ ለማድረግ የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱን ስኬታማ ለማድረግ የሶስትዮሽ የጋራ መግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የሰላም ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሀገራዊ ምክክር ሂደቱን ስኬታማ…

በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሲንድ ግዛት በጎርፍ ለተጎዱ ፓኪስታናውያን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ጀማል በከር ከ8 ሺህ ለሚበልጡ የሲንድ ግዛት የጎርፍ ተጎጂዎች ድጋፍ አቅርበዋል፡፡ ድጋፉም ምግብ፣ መድኃኒት፣ መጠለያ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን ያካተተ መሆኑን ከኤምባሲው ያገኘነው መረጃ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ማህበር የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር የአፍሪካ ዳይሬክተር ፓትሪክ የሱፍ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦትን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

በደማችን ያስከበርናበደማችን ያስከበርናትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ እናደርጋታለን-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ…

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደማችን ያስከበርናትን ሰንደቅ ዓላማ በላባችን ከፍ እናደርጋታለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ ኮሙኒኬሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ 15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ እንደሚል ገልጿል፡፡ ቀኑን ስናከብር…

የ2015 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የ2015 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚና የዘርፎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በግምገማ መድረኩ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ፤ የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም…

10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀናት በባህር ዳር ሲካሄድ የቆየው 10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ። ጉባዔው የተካሄደው "የደኅንነት ሥጋቶችን መቆጣጠር ፣ተጽዕኖን የመቋቋም አቅምን በአፍሪቃ ለመገንባት" በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ ፎረሙ በርካታ ነጥቦች የተነሱበትና ውጤታማ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጎንደር ከተማ እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጽህፈት ቤታቸው አማካኝነት በጎንደር ከተማ እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ የግንባታ ሂደት ጎበኙ። ፋብሪካው በዋናነት በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው። የፋብሪካው ግንባታ…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ ከ“አይ ኤም ኤፍ” ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ የተመራው ልዑክ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዱ ተገለጸ፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር የመከረው በአሜሪካ እየተካሄደ…

ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የገነባውን የሰራዊት መኖሪያ ቤት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የገነባውን የሰራዊት መኖሪያ ቤት መርቀው ከፍተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ እንዳሉት ÷የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የአየር…