Fana: At a Speed of Life!

ከፍተኛ የደም ግፊትን እንዴት መከላከል ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ቀን "ደም ግፊትዎን በትክክል ይለኩ፣ ደም ግፊትዎን ይቆጣጠሩ ፣ ረጅም እድሜ ይኑሩ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። ከዚህ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የደም ግፊት ጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ) ፣ የልብ ህመም፣…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተደረገ ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተደረገ ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የጣናው ሞገድ ማሸነፉን ተከትሎ በ 29 ነጥብ ደረጃውን አሻስሎ 10ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ÷ ቡድኑ በተከታታይ ነጥብ መጣሉን…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግስታት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የፈረንሳይ መንግስት በኢትየዮጵያ ውስጥ ለሚከናወኑ ሶስት የተለያዩ ፕሮጀክቶች የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡…

ባለፉት አስር ወራት ከቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ 33 ነጥብ 14 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አስር ወራት ከቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ 33 ነጥብ 14 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ብርሃኑ…

በ500 ሚሊየን ብር በወረኢሉ ከተማ ለሚገነባው የግብርና ምርምር ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት በ500 ሚሊየን ብር 23ኛውን የግብርና ምርምር ማዕከል በአማራ ክልል ወረኢሉ ከተማ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን እንደገለጹት የማዕከሉን…

ለሰላም መጠናከርና ህገወጥ ተግባራትን ለመታገል ከመንግስት ጎን ሆነው እንደሚሰሩ የሶማሌ የአገር ሽማግሌዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም፣ ፀጥታ መጠናከርና ህገወጥ ተግባራትን ለመታገል ከመንግስት ጎን ሆነው እንደሚሰሩ የሶማሌ ክልል የአገር ሽማግሌዎች ተናገሩ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በዛሬው ዕለት ከክልሉ የአገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል…

ማዕከላዊ ዕዙ በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ ለሚቃጣ ማናቸውም ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ዕዝ በሀገራችን ሉዓላዊነት ላይ ጥቃት የሚሰነዝሩ አሸባሪዎችን መደምሰስ በሚያስችል ወታደራዊ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። ማዕከላዊ ዕዝ "ስልጠና ለተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም" በሚል መርህ በተሠጠው የአመራር ሥልጠና በምንም የማይበገር…

ዩክሬን የአዞቭስታል ተዋጊዎቿ ለሩሲያ ወታደሮች እጅ እንዲሰጡ ማዘዟን አረጋገጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዩክሬን በአዞቭስታል የብረት ማምረቻ ፋብሪካ መሽገው ይዋጉ የነበሩ ወታደሮቿ ለሩሲያ ኃይሎች እጅ እንዲሰጡ ትዕዛዝ መስጠቷን ገለጸች፡፡ የዩክሬን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጽህፈት ቤት በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳስታወቀው፥ በማሪዮፖል ግዛት በሚገኘው…

የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለአንድ ዓመት የሚቆይ በሠላም ግንባታ፣ በአብሮነት እሴት እና በእርቀ ሠላም እንዲሁም በግጭት ቅድመ ማስጠንቀቅ ዙሪያ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት…

የፑንት ላንድ የልዑካን ቡድን በሶማሌ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አተገባበርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፑንት ላንድ የልዑካን ቡድን አባላት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን በጎልጄኖ ወረዳ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶችን ተመለከቱ። በሶማሌ ክልል በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አተገባበር ልምድ እየወሰዱ የሚገኙት የፑንት ላንድ…