Fana: At a Speed of Life!

የ2015 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የ2015 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚና የዘርፎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በግምገማ መድረኩ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ፤ የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም…

10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀናት በባህር ዳር ሲካሄድ የቆየው 10ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ። ጉባዔው የተካሄደው "የደኅንነት ሥጋቶችን መቆጣጠር ፣ተጽዕኖን የመቋቋም አቅምን በአፍሪቃ ለመገንባት" በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ ፎረሙ በርካታ ነጥቦች የተነሱበትና ውጤታማ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጎንደር ከተማ እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጽህፈት ቤታቸው አማካኝነት በጎንደር ከተማ እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ የግንባታ ሂደት ጎበኙ። ፋብሪካው በዋናነት በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው። የፋብሪካው ግንባታ…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ ከ“አይ ኤም ኤፍ” ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ የተመራው ልዑክ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዱ ተገለጸ፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ጋር የመከረው በአሜሪካ እየተካሄደ…

ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የገነባውን የሰራዊት መኖሪያ ቤት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የገነባውን የሰራዊት መኖሪያ ቤት መርቀው ከፍተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ እንዳሉት ÷የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የአየር…

ግብርና የኢኮኖሚያችን መነሻ ፤ የእድገታችን መዳረሻ ነው-ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ግብርና የኢኮኖሚያችን መነሻ፤ የእድገታችን መዳረሻ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ግብርና የኢኮኖሚያችን መነሻ፤ የእድገታችን መዳረሻ ነው፤የግብርናውን…

የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በባህርዳር የልማት ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ እና ልዑካቸው ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ጋር በባህር ዳር የሚገኙ የልማት ተቋማትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ በመገንባት ላይ…

በአምስተርዳም ማራቶንን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስተርዳም ማራቶንን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ አትሌት አልማዝ አያና ርቀቱን 2 ሰዓት 17 ደቂቃ 20 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመጨረስ በአምስተርዳም ማራቶን የውድድሩን ሪከርድ በመስበር አንደኛ ወጥታለች። አልማዝ አያና…

በሞጆ ከተማ 51 ቦምብ ከ4 ተጠርጣሪ ዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን ሞጆ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 51 ቦምብ ከአራት ተጠርጣሪ ዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ህገ ወጥ ቦንቦቹ ዛሬ ከንጋቱ 11ሰዓት ጀምሮ በተደረገ የመረጃ ክትትል ሞጆ ከተማ ላይ መያዛቸውን የደኅንነት ምንጮች…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በመንገሺ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በማጃንግ ዞን መንገሺ ወረዳ በሙከራ ደረጃ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል፡፡   በመርሐ ግብሩ የተሳተፉት ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ÷…