አገልግሎቱ ከበዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደርግ እንደሚገባ ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደርግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለፀ፡፡
አገልግሎቱ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱን በመግለፅ ፥ ከበዓሉ አከባባር ጋር ተያይዞ የእምነቱ…