Fana: At a Speed of Life!

በተናጠል ጎልተን ለመታየት ሳይሆን በጋራ ለማበብ ልባችን የቀና አዕምሯችን የሚያስተውል ሊሆን ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተናጠል ጎልተን ለመታየት ሳይሆን በጋራ ለማበብ ልባችን የቀና አዕምሯችን የሚያስተውል ሊሆን ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሀዋሳ እየተከበረ በሚገኘው 17ኛው የብሔሮች፣…

ብዝሃነትን ያከበረ የፌዴራል ስርዓት ለመገንባት በተቀናጀ መልኩ የተጀመረውን ስራ ማጠናከር ይገባል- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብዝሃነትን ያከበረ የፌዴራል ስርዓት ለመገንባት በተቀናጀ መልኩ የተጀመረውን ስራ ማጠናከር እንደሚገባ የፌዴሬሽም ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ። አቶ አገኘሁ ተሻገር በ17ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል…

1ሺህ 20 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1ሺህ 20 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በዚህም ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል አስራ አንዱ እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ…

17ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በሀዋሳ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ “ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም!” በሚል መሪ ቃል ነው በሀዋሳ ስታዲየም በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው፡፡…

የጋራ ቤታችንን በጋራ እንጠብቅ – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድኅነትን ታሪክ ለማድረግ በጋራ ርብርብ እያደረግን የሁላችንንም ቤት ኢትዮጵያን በጋራ እንጠብቅ ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ደስታ በ17ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ባደረጉት…

ዋልታ ረገጥ አስተሳሰብና ፖለቲካን መሸቀጥ ኢትዮጵያን ጉልበት የሚያሳጣት ብቻ ሳይሆን የሚበትን የአንድነት ፀር ነው – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋልታ ረገጥ አስተሳሰብ እና ፖለቲካን መሸቀጥ ኢትዮጵያን ጉልበት የሚያሳጣት ብቻ ሳይሆን የሚበትን የአንድነት ፀር ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኑኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ሕብረ…

የሩሲያ ኤምባሲ የተለያዩ ይዘት ያላቸውን መፃሕፍት ለአብርሆት ቤተ መፃሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ የተለያዩ ይዘት ያላቸውን መፃሕፍት ለአብርሆት ቤተ መፃሕፍት አበረከተ። በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር  ኢቪግኒ ተርዮክኢን  ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው ተወካዮች በተገኙበት መፃሕፍቶቹ ለአብርሆት ቤተ መፃሕፍት ተበርክተዋል።…

የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ሕብረት ጠቅላላ ጉባዔ ተሳታፊዎች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሥራ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ24ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ሕብረት ጠቅላላ ጉባዔ ተሳታፊዎች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከ14 የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የተውጣጣው ልዑክ አባላት ÷ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ…

ለሰላም ስምምነቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስትና ህወሓት መካከል ለተደረሰው የሰላም ስምምነት ትግበራ በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ እንዲሁም አሸባሪው የሸኔ ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ የተለያዩ ጥቃቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ የገለጹት…

ኢትዮጵያና ሩሲያ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሩሲያ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ አስታወቁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሩሲያ ፌዴሬሽን ልዑካን ቡድን በኢትዮ-ሩሲያ የጋራ ሚኒስትሮች ኮሚሽን መሪ የሆኑትን ኤቭጄኒ…