Fana: At a Speed of Life!

15ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በነገው ዕለት ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በነገው ዕለት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ በዓሉ “ሰንደቅ ዓላማችን የብዝሃነታችን መገለጫ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው!” በሚል መሪ ቃል ነው…

የጣና ፎረም ጉባኤ ተሳታፊዎች በጣና ፓርክ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ ተሳታፊዎች በጣና ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ 10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ ከትናንት ጀምሮ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከጉባኤው ጎን ለጎን ተሳታፊዎች በዛሬው ዕለት በጣና ፓርክ…

በልደታ ክ/ከተማ የተገነቡ 10 የተማሪ መመገቢያ ማዕከላት ተመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ የተገነቡ 10 የተማሪ መመገቢያ ማዕከላት በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽህፈት ቤት ኃላፊ…

ቻይና አዳዲስ የልማት ተሞክሮዎችን በመቀመር የጀመረችውን እድገት አጠናክራ ትቀጥላለች – ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዳዲስ የልማት ንድፎችን እና ተሞክሮዎችን በመቀመር የጀመረችውን የልማት እድገት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ 20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በዋና ከተማዋ ቤጂንግ መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ዳያስፖራውን ያሳተፈ የጎዳና ላይ ሩጫ በአሌክሳንድሪያ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራውን ማህበረሰብ ያሳተፈ የ 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንደሪያ ከተማ ተካሂዷል፡፡ “አብሮነት መሻል ነው” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ውድድር በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ…

በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ለተጀመረው የብልጽግ ጉዞ መሳካት ጠቋሚ ናቸው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል ህግ አውጪ አካላት በጅማ ዞን ሸቤ ወረዳ በሩዝ ምርት የለማ ማሳን እየጎበኙ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተሳተፉት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ÷ የስንዴ ልማት ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በግብርናው ዘርፍ…

ዶ/ር ይናገር ደሴ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ሌሎች የአፍሪካ ማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች በተገኙበት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በአፍሪካ ወቅታዊ የኢኮኖሚ ችግሮች፣ በተለይም የዕዳ…

በገበታ ለሐረር ጁገል የዓለም ቅርስ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረር ጁገል ቅርስን በተቀናጀ መልኩ ለመጠበቅ ገበታ ለሐረር ጁገል የዓለም ቅርስ በሚል በተጀመረው የገቢ አሰባሰብ እስካሁን ከ3 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አብዱልባሲጥ…

አሸባሪው ህወሓትን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ከፍለን ለመታገል ዝግጁ ነን – በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ከፍለን ለመታገል ዝግጁ ነን ሲሉ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ የማህበረሰብ ተወካዮች ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ህወሓትን ማገዝ የትግራይ ሕዝብ ስቃይ እንዲራዘምና የትግራይ ወጣት አላስፈላጊ…

በሶማሌ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ለተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሽን ባንክ በሶማሌ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ ሥራዎች ለተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች በብድር የሚሰጥ 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ፣ የክልሉ የክህሎትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ኃላፊ ሁሴን ጌዲ…