Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከጌጣጌጥ ማዕድናት ማግኘት ያለባትን እንድታገኝ ዋጋና የደረጃ ተመን ተነስቶ የንግድ ሥርዓቱ በገበያ ብቻ እንዲመራ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጌጣጌጥ ማዕድናት ዘርፍ ማግኘት ያለባትን እንድታገኝ ከዚህ በፊት ስራ ላይ የነበረው በመንግስት የዋጋና የደረጃ ተመን ተነስቶ የንግድ ሥርዓቱ በገበያ ብቻ እንዲመራ መወሰኑን የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ…

በጸረ-ሠላም ኃይሎች ጫና ውስጥ የነበሩ 289 ንጹሃን የጉሙዝ ተወላጆች ቡለን ወረዳ ማዕከል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡለን ወረዳ በዶሽና ሞች ቀበሌዎች በጸረ-ሠላም ኃይሎች ጫና ጫካ ውስጥ የነበሩ 289 ንጹሃን የጉሙዝ ተወላጆች ቡለን ከተማ ገብተዋል። የክልልና የፌዴራል የጸጥታ አካላት በተቀናጀ መንገድ ዛሬ በጸረ-ሠላም ኃይሉ ላይ በወሰዱት እርምጃ በጫና ውስጥ…

በ300 ወረዳዎች የ10 ዋና ዋና ሰብሎች ልማት በኩታ ገጠም እየተከናወነ ነው-የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 300 ወረዳዎች አትክልትና ፍራፍሬን ጨምሮ የ10 ዋና ዋና ሰብሎች ልማት በኩታ ገጠም እየተከናወነ መሆኑን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ገለጸ። ኤጀንሲው በሙከራ ደረጃ የተጀመረው የኩታ ገጠም ሰብል ልማት ያለበትን ሁኔታ…

በሶማሌ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ለሚበልጡ ሰዎች የኮሮና መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሶማሌ ክልል ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ለሚበልጡ ሰዎች ሶስተኛው ዙር የኮሮና መከላከያ ክትባት መሰጠቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ላለፉት 15 ቀናት የተካሄደው የክትባት መርሃ ግብር ከታቀደው ውስጥ በአብዛኛው መከናወኑን በቢሮው…

500 ሺህ ኩንታል ዩሪያ ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን ኮርፖሬሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስምንተኛ ዙር 500 ሺህ ኩንታል ዩሪያ ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ዛሬ ጠዋት ጅቡቲ ወደብ መድረሷን የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ በዘንድሮው የምርት ዘመን ከውጭ እየተጓጓዘ ከሚገኘው ዩሪያ ማዳበሪያ ውስጥ 1 ሚሊየን 105 ሺህ…

የብልጽግና ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አውግዘው በቀጣይ የጥቃቱን ተጎጂዎች ከመደገፍ ጎን ለጎን ህግ…

በመተከል ዞን የተገኘውን ሰላም ተከትሎ የህዝብ ለህዝብ እርቀ ሰላም ኮንፍረንሶች ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሀገርን ሰላም በማይፈልጉ ጸረ ሰላም ሃይሎች አማካኝነት በህዝቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረውን ቁርሾ በይቅርታና ምህረት በማለፍ ወደ መደበኛ ሰላማዊ ኑሮ ለመመለስ የእርቀ ሰላም ኮንፍረንሶች ተጠናክረው ቀጥለዋል። በኮንፍረሱ…

ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የሰረቁ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የስርቆት ወንጀል ሲፈፅሙ የተገኙ 6 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ…

በጋምቤላ ክልል ከ2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል እየተገባደደ ባለው የበጀት ዓመት ከ2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 310 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከተሰጣቸው መካከል 290 ባለሃብቶች…