Fana: At a Speed of Life!

ማርታን በገሀዱ ዓለም አየኋት!

አብያተ ክርስቲያናቱ ታቦታቱ ከመንበራቸው መውጣታቸውን በደወል አውጀዋል ... ሕዝበ ክርስቲያኑም ጥሪውን ተቀብሎ እንደመክሊቱ እንደስጦታው ያጅብ ይዟል። በአረንጓዴ በቢጫ ቀይ በተንቆጠቆጠው ጎዳና በልብሰ ተክህኖ የደመቁ ካህናትና የግማደ መስቀሉን አምሳል ያነገቡ ዲያቆናት ቅዱስ ቃሉን በዜማ…

የጥምቀት ከተራ በዓል አከባበር ልዩ ስሜት እንደፈጠረባቸው የተለያዩ ሃገራት ጎብኝዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት ከተራ በዓል አከባበር ልዩ የአድናቆት ስሜት እንደፈጠረባቸው ክብረ በዓሉን በአዲስ አበባ የተከታተሉ የተለያዩ ሀገራት ጎብኝዎች ገለጹ። ፈረንሳውያኑ ጎብኝዎች ማዲ ሴራውልት፣ ባፕቲስቴ ሜካሪ እና ዮዮ ሜካሪ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ትውፊታዊ እና…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ÷ የቅዱስ ጊዮርጊስን ግቦች ኢስማኤል አብዱል ጋንዩ (በራስ ላይ) እና ፍፁም…

ሊቨርፑል ተጋጣሚውን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በርካታ ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ከሦስቱ ጨዋታዎች ቀደም ብሎ በተደረገው መርሐ-ግብር በሜዳው በርንማውዝን ያስተናገደው ኒውካስል ዩናይትድ 4 ለ 1 ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ እንዲሁም…

ጎንደር- የጥሯ ሙሽራ

ጎንደር አርጅታለች ደብዝዛለች ብለው ለሚያሟት መልስ የምትሰጥበት ራሷን የምትገልጥበት ወር ነው፡፡ ጥር! የታሪክ ማህደር፣ የቀድሞ ነገስታት መቀመጫ፣ የሰሜኗ እመቤት የምትሞሸርበት ወር ስሟ ነው፡፡ ጥር ሲመጣ ጎንደርን ማንሳት ግድ ይመስላል፡፡ ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ እንዲሉ … ሰዎች ብቻ ሣይሆኑ…

ጋምቤላ የከተራ በዓልን እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ በዓል በጋምቤላ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል። በአከባበሩ ላይ ከተለያዩ አድባራት የተወጣጡ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያመሩ ነው፡፡ በነገው ዕለት ደግሞ የጥምቀት በዓል በተለያዩ…

ጋምቤላ የከተራ በዓልን እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ በዓል በጋምቤላ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል። በአከባበሩ ላይ ከተለያዩ አድባራት የተወጣጡ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያመሩ ነው፡፡ በነገው ዕለት ደግሞ የጥምቀት በዓል በተለያዩ…

ጥምቀትን በጎንደር ለመታደም የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ጎንደር እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሰ ጥምቀት በዓልን ለመታደም ጎንደር ከተማ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር እና የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል…

የከተራ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት ከተራ በዓል በሀዋሳ ከተማ በደመቀ መልኩ እየተከበረ ነው። ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ጉዞ በማድረግ ላይ ሲሆኑ የመስቀለ ኢየሱስ ታቦትም በሀይቁ ላይ በጀልባ ታጅቦ በሀይቁ ዳርቻ ወደሚገኘው ጥምቀተ ባህር በበማቅናት ላይ ይገኛል።…

በግልገል በለስ ከተማ የከተራ በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ በዓል በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል። በአከባበሩ ላይ ከተለያዩ አድባራት የተወጣጡ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያመሩ ነው፡፡