Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 32 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 32 ሺህ ኩንታል የተለያዩ ሰብሎች ምርጥ ዘር ለመኸር እርሻ ለማቅረብ እየተሰራ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብዓት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለመኸር እርሻ ለማቅረብ…

ሰው ወደፈለገበት ቦታ መንቀሳቀስ የሚችልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ሰው ወደፈለገበት ቦታ መንቀሳቀስ የሚችልበት ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል። ኮሚሽነር ጀነራሉ ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤ ከዕገታ ጋር በተያያዘ…

የፌስቱላ ተጠቂዎችን ለማገዝ የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሊድ ወቅት የሚከሰት የፌስቱላ ተጠቂዎችን ለማገዝ የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያው በወሊድ ወቅት የሚከሰት ፌስቱላን በተመለከተ አጋርነትን ለማጠናከርና እየተሰሩ ያሉ ወሳኝ ስራዎችን ለማገዝ ይረዳል ነው…

ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ዮሀንስ ደረጀ እና እስማኤል አብዱል ጋንዩ ሲያስቆጥሩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከሽንፈት…

የሉሲና የሰላም ቅሪተ አካል በደሴ ሙዚየም ከነገ ጀምሮ ለእይታ ይቀርባሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ የሙዚየም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከበርባት ደሴ ከተማ የሉሲና የሰላም ቅሪተ አካል በደሴ ሙዚየም ከነገ ጀምሮ ለእይታ ይቀርባሉ፡፡ የኢትዮጵያ የቅርስ ባለስልጣን የብሄራዊ ሙዚየም መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ አንዷለም ግርማይ…

የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት ከነበረበት የአፈፃፀም ችግር መውጣት ጀምሯል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከነበረበት የአፈፃፀም ችግር መውጣት ጀምሯል አሉ። የፕሮጀክቱ አሁናዊ አፈፃፀም አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በተገኙበት…

የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ ሀገራት ይጓዛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ይጓዛል አለ። ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) እንደገለጹት፤…

ቤተክርስቲያኗ በመዲናዋ ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ለሚገኙ የልማት ሥራዎች የምታደርገውን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ ብፁዓን አባቶች፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶች…

አንድ ዕቅድ፣ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የዓባይ ተፋሰስ በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ዕቅድ፣ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ የሲቪክ ማህበራት ሚና በሚል መሪ ሃሳብ በዓባይ ተፋሰስ ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ ተካሂዷል። የውይይት መድረኩ በኢትዮጵያውያን፣ በትውልደ ኢትዮጵያውያንና በኢትዮጵያ ወዳጆች ርብርብ…

ዓለም የደረሰበትን የላቀ የአንሜሽንና ፊልም ሥራ በስፋት መጠቀም ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ዓለም የደረሰበትን የላቀ የአንሜሽንና ፊልም ሥራ በማስፋፋት ዘመናዊ የፊልም አሠራር ሂደትን ማጠናከር ይገባል አለ፡፡ ‘ኢማጂንግ አኒሜሽን ሚዲያ’ የስልጠና ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የተካሄደ ሲሆን፤ ፕሮጀክቱን…