Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ኤምባሲዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያናት ዘንድ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል አስመልከተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኙ የብሪታኒያ፣ አሜሪካ፣ ስዊድን፣…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ለዩጋንዳ እና ኬንያ ፕሬዚዳንቶች ከጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት አደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት ለዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሰቬኒ እና ለኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አድርሰዋል። አምባሳደር ሬድዋን…

የጎንደርን ሰላም አጽንታችሁ ጠብቁ – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደርን ሰላም አጽንታችሁ ጠብቁ ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስገነዘቡ። በአፄ ፋሲለደስ ባህረ ጥምቀት እየተከናወነ በሚገኘው የጥምቀት በዓል ሥነ-ሥርዓት ላይ ፕሬዚዳንት  ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር፣…

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተከበረ። በዓሉ የሀይማኖት አባቶች፣ የእምነቱ ተከታዮች ምዕምናንና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት በቅዳሴ፣ በፀሎት፣ በዝማሬ፣ በምስጋና እና…

የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ በተለያዩ ሀይማታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አብነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ የቤተክርስቲያንና ገዳማት…

በአሜሪካ የቲክቶክ አገልገሎት ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቲክቶክ የብሔራዊ ጸጥታ አደጋ በመደቀኑ እንዲዘጋ ካልሆነም እዲሸጥ ለሚጠይቀው የፌደራል ህግ ድጋፍ መስጠቱን ተከትሎ በሀገሪቱ የቲክቶክ አገልገሎት ተቋርጧል። በመሆኑም መተግበሪያው ከሰዓታት በፊት አገልግሎት በማቋረጡ…

የጥምቀት በዓል በጎንደር ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የውጭ ሀገር እንግዶችን ጨምሮ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ተከብሯል፡፡ በአፄ ፋሲለደስ ባህረ ጥምቀት በተከናወነው የጥምቀት ስነ ስርዓት የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣…

ቻይና የደቡብ ለደቡብ ትብብር የምርምር ማዕከል እንደምትገነባ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የታዳጊ ሀገራት የልማት ትብብር የሆነውን የደቡብ ለደቡብ ትብብር (SSC) የምርምር ማዕከል እንደምትገነባ አስታውቃለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በቻይና የልማት ጥናትና ምርምር ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሉ ሁዋዎ ከተመራው ልዑክ ጋር…

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ ፡፡ በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ ጃንሜዳ እና በጎንደር የእምነቱ ተከታዮች እና የውጭ ሀገራት ጎብኚዎች…

አርሰናል እና አስቶንቪላ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤምሬትስ ስታዲየም የተደረገው የአርሰናል እና አስቶንቪላ ጨዋታ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ ይህን ጨዋታ አርሰናል ማርቲኔሊ በ35ኛው እና ሀቨርትዝ በ55ኛው ደቂቃ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሲመራ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ ቴሌማንስ በ60ኛው…