Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በብራይተን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በብራይተን 3 ለ1 ተሸንፏል፡፡ የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ሚንቴህ ፣ ሚቶማ እና ሩተር ከመረብ ሲያሳርፉ÷የዩናይትድን ብቸኛ ግብ ደግሞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል።…

ወላይታ ድቻና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቡድኖቹ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የፕሪሚየር…

አርቲስት እንቁስላሴ ወርቅአገኘሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው አርቲስት እንቁስላሴ ወርቅአገኘሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አርቲስት እንቁስላሴ ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ሕይወቱ ማለፉን የአርቲስቱ ቤተሰቦች ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡ አርቲስት እንቁስላሴ 30 በሚሆኑ ፊልሞች እና…

ጥምቀት የሰላም ነጋሪት የተጎሰመበት በዓል በመሆኑ ሰላምን በተግባር መኖር ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥምቀት የሰላም ነጋሪት የተጎሰመበት በዓል በመሆኑ እርስ በርስ በመከባበር ሰላምን በተግባር መኖር እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ጥምቀት በጎንደር ፋሲለደስ ባህረ ጥምቀት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የፌዴሬሽን…

ኢትዮጵያ አስደናቂ ባህል ያላት ሀገር መሆኗን አይተናል- የውጭ አገር ጎብኚዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አስደናቂ ባህል ያላት ሀገር መሆኗን አይተናል ሲሉ በጂንካ ከተማ የጥምቀት በዓልን የታደሙ የውጭ አገር ጎብኚዎች ተናገሩ። የጥምቀት በዓል በጂንካ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉን የታደሙት የውጭ አገር ጎብኚዎች ኢትዮጵያ…

 በፍቅርና በአንድነት በመቆም ለሀገር ሰላምና እድገት የሚጠበቅብንን ልንወጣ ይገባል -ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁላችንም በፍቅርና በአንድነት በመቆም ለሀገር ሰላም እና እድገት የሚጠበቅብንን ሃላፊነት ልንወጣ ይገባል ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ገለጹ።…

በወንዶ ወረዳ የተቀሰቀሰውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንዶ ወረዳ ጎቱ ኦሎማ ቀበሌ በተለምዶ አባሮ ተራራ ደን በመባል በሚታወቀዉ ስፍራ ትናንት ቀን 10:00 ላይ የተቀሰቀሰውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር መቻሉን የወረዳዉ አስተዳደር ገለጸ። እሳቱ በከፍተኛ ሁኔታ በንፋስ ሀይል ወደ ጥቅጥቅ ደን…

ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ኤምባሲዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያናት ዘንድ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል አስመልከተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኙ የብሪታኒያ፣ አሜሪካ፣ ስዊድን፣…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ለዩጋንዳ እና ኬንያ ፕሬዚዳንቶች ከጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት አደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት ለዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሰቬኒ እና ለኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አድርሰዋል። አምባሳደር ሬድዋን…

የጎንደርን ሰላም አጽንታችሁ ጠብቁ – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደርን ሰላም አጽንታችሁ ጠብቁ ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስገነዘቡ። በአፄ ፋሲለደስ ባህረ ጥምቀት እየተከናወነ በሚገኘው የጥምቀት በዓል ሥነ-ሥርዓት ላይ ፕሬዚዳንት  ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር፣…