Fana: At a Speed of Life!

ሕንድ የመጀመሪያ የጠፈር መንኮራኩሯን ህዋ ላይ አኖረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕንድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰው አልባ የጠፈር መንኮራኩሯን ለመጀመሪያ ጊዜ ህዋ ላይ በማኖር አራተኛ ሀገር መሆኗ ተሰምቷል፡፡ ይህ የሕንድ ስኬት ለወደፊት ተልዕኮዎቿ ቁልፍ ሚና አለውም ተብሎለታል፡፡ መንኮራኩራቸውን ህዋ ላይ በማኖር የሚጠቀሱት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሳዑዲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ፋሃድ ኦባይዳላህ አልሁማይዳኒ አልሞታይሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነቶችን…

ኢንቨስትመንት ባንኮች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያን ለመቀላቀል ዝግጅቶቻቸውን እያጠናቀቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በርካታ ኢንቨስትመንት ባንኮች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያን ለመቀላቀል ዝግጅቶቻቸውን እያጠናቀቁ መሆኑ ተጠቆመ። ሙዓለ ንዋይ ( ሃብት) የምናፈስባቸው ሰነዶች ወይም ኢንቨስትመንቶችን እንደ ባለቤትነትን…

በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች መመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች ተመዝግበዋል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ፡፡ አምባሳደር ነብያት ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት ስድስት ወራት በውጭ ግንኙነት የተሰሩ ዋና ዋና ሥራዎችን እና…

የአዘዞ-ጎንደር መንገድ ግንባታን ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዘዞ-ጎንደር የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን በቅርቡ ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ እየተከናወነ የሚገኘው የመንገድ ፕሮጀክቱ ÷ከዚህ ቀደም በሌላ የሀገር…

በጎንደር የጥምቀት በዓል ታዳሚዎችን ለማስተናገድ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋሲለደስ ቤተመንግስትን ጨምሮ በርካታ የቱሪስት መስሕብ እና የቅርስ ሀብት ባላት ጎንደር ከተማ ለሚከበረው የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ም/ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው…

የመዲናዋ ወጣቶች የጥምቀት በዓል የሚከበርበትን ጃን ሜዳ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ለጥምቀት በዓል የበርካታ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የጃን ሜዳ አካባቢ ማጽዳታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በጽዳት መርሐ-ግብሩ ከ2 ሺህ በላይ ወጣቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች፣ የሃይማኖት…

ከጣሊያን ጋር የተፈረመውን የክህሎት መሰረተ ልማት ግንባታ ስምምነት ለመተግበር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና ጣሊያን መንግስት መካከል የተፈረመውን የክህሎት መሰረተ ልማት ግንባታ ስምምነት ወደ ትግበራ ለማስገባት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ። የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ስምምነቱን ወደ ትግበራ ማስገባት…

በኦሮሚያ ክልል እስከ አሁን 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር በበጋ ስንዴ ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስከ ትናንትና ድረስ 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ በአጠቃላይ ዘንድሮ ከ4 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት መታቀዱንም ነው…

እስራኤል እና ሃማስ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሃማስ ሳምንታትን ከፈጀ ድርድር በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ በዙር እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር ለስድስት ሳምንታት ይቆያል ተብሏል፡፡ በዚሁ መሠረት በመጀመሪያው…