ኢትዮጵያ የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስራ አከናውናለች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አካታች የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስራ ማከናወኗን የአይዲ ፎር አፍሪካ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለጹ።
ለአራት ቀናት የሚቆየው አይዲ ፎር አፍሪካ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ግንቦት 12…