Fana: At a Speed of Life!

ለዘላቂ ሰላም በኮሚሽኑ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥና ቀጣይነት ያለው እድገት እንዲመዘገብ የተጀመሩ ሥራዎች እንደሚጠናከሩ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ኢዮጵያ እና ሲዳማ ክልሎች ከሚገኙ…

29 የዓሣ ዝርያዎች በሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 29 ዓይነት የዓሣ ዝርያዎች መኖራቸውን የጥናት ውጤት አመላከተ፡፡ ከእነዚህ መካከል በብዛት የሚገኙትና ለገበያ የሚቀርቡት አራት ዓይነት መሆናቸውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ኸሊፋ…

ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ መቻሉን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም…

የአውሮፓ ሕብረት በሶሪያ ላይ የተጣለውን የኢኮኖሚ ማዕቀብ ሊያነሳ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶሪያ የቀድሞ መሪ በሽር አል አሳድ ከስልጣን መውረድን ተከትሎ የአውሮፓ ሕብረት በሶሪያ ላይ የተጣለውን ከፍተኛ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ለማንሳት ስምምነት ላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ በሕብረቱ 27 አባል ሀገራት አምባሳደሮች የጸደቀው ይህ ውሳኔ፤ በአውሮፓ…

የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጉላት የኪነ ጥበብን አበርክቶ ማጠናከር ያስፈልጋል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጉላት የኪነ ጥበብን አበርክቶ ማጠናከር ያስፈልጋል ሲሉ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል። ኪን ኢትዮጵያ - የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት የተሰኘ የጥበብ ጉዞ የሽኝት መርሐ ግብር…

የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክር የልምድ ልውውጥ አድርገናል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክሩ የልምድ ልውውጥ መድረኮች መካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣…

አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባት ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ መፍጠሩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ…

የሌማት ትሩፋት ለማር ምርታማነት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ ለማጠናከር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። "ንቦችን እንጠብቅ" በሚል መሪ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚሊያ ዛሬ የተጀመረው ጉባዔው፥ ‎በብራዚልና…

አይዲ ፎር አፍሪካ ቁርጠኛ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አይዲ ፎር አፍሪካ ጠንካራና ኃላፊነት የሚሰማቸው የማንነት ዐውዶችን በመገንባት የአፍሪካ ሀገራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ የሆነ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ - 2025…