Fana: At a Speed of Life!

በጅማ ዞን የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትግበራ ተሞክሮ የሚወሰድበት ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን እየተከናወነ ያለው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትግበራ አበረታችና ተሞክሮ የሚወሰድበት መሆኑን የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ገለጹ። ባለፋት ዘጠኝ ወራት የሌማት ትሩፋት፣ የምግብ ሥርዓት ሽግግርና የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የስራ…

የሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፍ ገቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተሰሩ ሥራዎች የሚገኘው ገቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑ ተገለጸ። የክልሉ ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናስር አህመድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤ ህያው ቅርስ የሆነችውን የሐረር…

በክልሉ ቆላማ አካባቢዎች የተከሰተውን አባሰንጋ በሽታ ለመቆጣጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቆላማ አካባቢዎች በዳልጋ ከብቶች ላይ የተከሰተውን አባሰንጋ በሽታ ለመቆጣጠር እየተሰራ መሆኑን የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ታምሩ ቦኒ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የትራንስፖርት ሥርዓቱን የሚያሳልጡ ተግባራት ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀልጣፋ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመፍጠር የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባ አዳነች በየካ ክፍለ ከተማ የተገነባውን የየካ 2 የተሽከርካሪ ማቆሚያ መርቀው ሥራ…

ኮሚቴው የመጨረሻ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር ዕጩ አቅራቢ ኮሚቴ የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ታጋይ ታደለ የምልመላ ሂደቱን እና የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ ሲያደርጉ እንዳሉት፤ በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ ከተሠራ…

ኢትዮጵያ መልካም ተሞክሮ የሚቀሰምባት ሀገር ናት- የአፍሪካ ሀገራት የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሐይማኖት አብሮነት ያላት መልካም ተሞክሮ የሚቀሰምባት ሀገር ናት ሲሉ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የሐይማኖት አባቶች ተናገሩ። የሐይማኖት አባቶቹ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ዕቅድ መሳካት፤ ይህንን ለዘመናት የዘለቀ ዕሴት በአህጉሩ…

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የዓሣ ሀብት አሥተዳደር መመሪያ በቅርቡ ወደ ሥራ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የዓሣ ሀብትን ለመጠበቅ የሚያስችል የአሥተዳደር መመሪያ በቅርቡ ጸድቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መመሪያው በግድቡ ያለውን የዓሣ ምርት አሰባሰብ ሥርዓት በማስያዝ ለቀጣዩ…

ከ3 ሺህ ለሚልቁ ተሽከርካሪዎች ከ850 ሚሊየን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለ3 ሺህ 351 ተሽከርካሪዎች ከ850 ሚሊየን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑት ተሽከርካሪዎችም፤ 1 ሺህ 153 አገር አቋራጭ…

የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም ሆትስፐር …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም ሆትስፐርን ያገናኘው ተጠባቂው የዩሮፓ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ በቢልባኦ ከተማ በሚገኘው ሳን ማሜስ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ በዚህ የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ወጥ ብቃት…

በርካታ ትሩፋቶችን ያበረከተው ፎረም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም በርካታ ትሩፋቶችን በማስገኘት በስኬት መካሄዱን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል፡፡ ፎረሙ 120 የሀገር ውስጥ እና በርካታ የውጭ ሀገራት የፋይናንስ ተቋማትን ጨምሮ ባለድርሻ አካላትን ወደ አንድ ማምጣቱን በብሔራዊ ባንክ…