Fana: At a Speed of Life!

ጂኦ-ፖለቲካዊ ተግዳሮቶችን በማለፍ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2017 ዓ.ም የሥድስት ወራት ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄደ። በሪፖርቱ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞችን ማስጠበቅ ያስቻሉ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራዎች መከናወናቸው ተገልጿል።…

የአውሮፓ ህብረት ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ እያከናወነ ያለውን ስራ እደግፋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የአውሮፓ ህብረት ትምህርት ሚኒስቴር ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርትን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ እየስራቸው ላሉ ስራዎች ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት አምባሳደር…

የኖርዌይ ባለሃብቶች መዋዕለ ነዋያቸውን በኢትዮጵያ እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኖርዌይ ባለሃብቶች መዋዕለ ነዋያቸውን በኢትዮጵያ እንዲያፈሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ጥሪ አቅርበዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኖርዌይ ፍትህ ሚስትር ኤምሊ ኧንገር መኸል ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ…

ክልል አቀፍ የባህል ፌስቲቫል በጎንደር ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልል አቀፍ የባህል ፌስቲቫል በጎንደር ከተማ ከነገ ጀምሮ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ፌስቲቫሉ ''ድንቅ ምድር ድንቅ ባህል'' በሚል መሪ ሀሳብ በጎንደር…

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስማርት ኮርት ሲስተምን ለመተግበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስማርት ኮርት ሲስተምን ተግባራዊ ለማድረግ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው፣ የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ…

ትራምፕ ነጩ ቤተ-መንግስት እንደገባሁ ከፑቲን ጋር እመክራለሁ አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣን እንደተረከቡ ከሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር እንደሚወያዩ ተናግረዋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በመሆን ለሁለተኛ ጊዜ በትረ-ስልጣን የሚጨብጡት አነጋጋሪው ትራምፕ ከሥድስት ቀናት በኋላ…

በመዲናዋ በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ28 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተወረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 28 ሺህ 608 ሊትር ቤንዚንና ናፍጣ መወረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሀላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ፤ ለከተማዋ እየቀረበ ባለው ነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭት እና ቁጥጥር ሂደትን…

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ዓለም ምግብ ፕሮግራም ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በአውሮፓ ህብረት የሲቪል ጥበቃ እና የሰብአዊ ርዳታ ስራዎች…

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ እየተመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ እየተመረቀ ይገኛል፡፡ የምረቃ መርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት…

የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል እንረባረብ- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፋሰስ ልማታችንን በማስፋት የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል መረባረብ አለብን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሀገራዊ ንቅናቄ መጀመሩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…