Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአደኣ ወረዳ የተዘራውን ኩታ ገጠም የጤፍ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአደአ ወረዳ የተዘራውን ኩታ ገጠም የጤፍ ማሳ ጎበኙ። የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ የኩታ ገጠም እርሻ ውጤት ማሳየት ጀምሯል…

የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን ባህርዳር ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለአለም ዋንጫ ማጣሪያ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጋር በነገው እለት ጨዋታውን የሚያደርገው የደቡብ አፍሪካ የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ባህርዳር ገብቷል፡፡ ምንጭ፡- የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

በኢትዮጵያ የአገልግሎት መስጫ መገኛዎችን በዲጂታል ጎግል ካርታ የመመዘገብ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ከጎግልና "አፍሪካ 118" ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር የቦታ መገኛን በጎግል ካርታ ውስጥ ለመመዝገብ የሚያስችል ስልጠና ለክልል የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተቋማት ባለሙያዎች…

ክልሉ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። በተደረገው ማሻሻያ ላይ ባለድርሻ አካላት በዛሬው ዕለት ውይይት ያካሄዱ ሲሆን÷ የመጻህፍቱን ሙከራ ደረጃ በዚህ ዓመት…

የመንግስት አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የህግ ባለሙያዎች ጠቆሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አስፈጻሚ አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ የህግ ባለሙያዎች ተናገሩ ፡፡ በሚዛን ቴፒ ዪኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍልና የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ አቶ መሃመድ ሰኢድ÷…

ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ለተፈናቀሉ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ ግጥሚያ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ለማሰባሰብ የሚውል ፋሲል ከነማና የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ቡድኖች ጨዋታ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተካሄደ። በወዳጅነት ጨዋታውም ፋሲል ከነማ ኢትዮጰያ ቡናን 2 ለ 0 በሆነ…

በፖለቲካ ልዩነት ለዘመናት የዘለቀውን መጠፋፋት ለማስቀረት መሠረት የጣለ እርምጃ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የካቢኔ ሹመት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች መካተታቸው በፖለቲካ ልዩነት ለዘመናት የዘለቀውን መጠፋፋት ለማስቀረት መሠረት የጣለ እርምጃ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። አዲስ የተመሰረተው መንግስት…

የአውሮፓ ህብረት ለሁለተኛ ጊዜ የለገሰው ሰብዓዊ ድጋፍ መቀሌ ደረሰ

አዲስ አበባ፣መስከረም 27፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለሁለተኛ ጊዜ የለገሰው ሰብዓዊ ድጋፍ መቀሌ መድረሱን ብሄራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በትግራይ ክልል በችግር ውስጥ ላሉ ወገኖች የሚሆን የሰብዓዊ ድጋፍ ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ ከጣልያን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር እና የትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሚኒስትር ማዕረግ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞችና የህዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪና አማካሪ የሆኑት ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከጣልያን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር እና የትብብር ሚኒስትር ማርያ ሰረኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህም በወቅታዊ የኢትዮጵያ…

በነገሌ ከተማና በምዕራብ ወለጋ ላሎ አሰቢ ወረዳ ለችግረኛ ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣መስከረም 27፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የነከሌ ከተማና በምዕራብ ወለጋ ዞን በላሎ አሰቢ ወረዳ ለሚገኙ 371 የችግረኛ ቤተሰብ ህፃናት የትምህርት መርጃ ቁሳቁና የደንብ ልብስ ተበረከተ። የነገሌ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ተስፋዬ በዛብህ በከተማው ለሚገኙ 181…