ምክር ቤቱ የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነትን ተቋማዊ ለማድረግ የሕግ ማዕቀፎች እየተዘጋጁ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነትን ተቋማዊ ለማድረግ የሕግ ማዕቀፎች እየተዘጋጁ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን በመተባበር በፌደራልና በክልል መንግስታት ግንኙነትና ቀጣይ አቅጣጫዎች…