Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነትን ተቋማዊ ለማድረግ የሕግ ማዕቀፎች እየተዘጋጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነትን ተቋማዊ ለማድረግ የሕግ ማዕቀፎች እየተዘጋጁ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ፎረም ኦፍ ፌዴሬሽን በመተባበር በፌደራልና በክልል መንግስታት ግንኙነትና ቀጣይ አቅጣጫዎች…

“ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ” የተሰኘውን ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ" የተሰኘው ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። ፕሮጀክቱ ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ክልሎች በጤናው ዘርፍ ከፍ ለማድረግ እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡…

የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ሠራተኞች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓቃቤ ህግ በዋስትና ሊለቀቁ አይገባም በሚል ይግባኝ የጠየቀባቸው የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ሠራተኞች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ የጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ወሰነ። በቀድሞው የመረጃና ብሔራዊ ደህንነት…

በዳባት በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ መጠለያ ካምፕ ተዛወሩ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ዳባት ከተማ በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ 1 ሺህ 400 የኤርትራ ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ የመጠለያ ካምፕ መዛወራቸው ተገለጸ፡፡ ስደተኞቹ ከሐምሌ 13 ቀን 2021 ዓ.ም. ጀምሮ በዳባት ከተማ በሦስት የህዝብ መገልገያ…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን የጋራ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያና ፓኪስታን የጋራ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከፓኪስታን የኢንቨስትመንት ቦርድ፣ከፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት፣ከኢስላማባድ ንግድ ምክር ቤት፣…

በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ጤንነት ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ መድረክ በጋምቤላ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጣቶችንና የአፍላ ወጣቶችን ጤንነት ለማሻሻል የሚመለከታቸው አካላት ሚናቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። በጤና ሚኒስቴር አዘጋጅነት የወጣቶችንና የአፍላ ወጣቶችን ጤና በሚመለከት የ5 ዓመት ስትራቴጂያዊ…

ኮሚሽኑ ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት አገራዊ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት የተሰጠውን ህዝባዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ፡፡ የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ መጀመሪያ ትውውቅ…

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አገራዊ ምክንያቶች ተራዝሞ የቆየው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን አገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 617 ሺህ…

በፋርማሲ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የሕንድ ኩባንያዎች ተደራሽነታቸውን በሚያሳድጉበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በፋርማሲ ዘርፍ ተሰማርተው የሚሰሩ የሕንድ ኩባንያዎች ተደራሽነታቸውን በሚያሳድጉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ በኢትዮጵያ የሕንድ ኤምባሲ አዘጋጅነት በተካሄደው ውይይት፥ በኢትዮጵያ በፋርማሲው ዘርፍ ተሰማርተው የሚገኙ የሕንድ ኩባንያዎች…

የሲቪክስ የፈተና ውጤት ለዩኒቨርስቲ መግቢያ መወዳደሪያነት እንዳያገለግል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪክስ የፈተና ውጤት ለዩኒቨርስቲ መግቢያ መወዳደሪያነት እንዳያገለግል መወሰኑን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ፥ የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የኢትዮጵያ የሁለተኛ…