የሀገር ውስጥ ዜና በወላይታ ሶዶ ከተማ በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ Yonas Getnet May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ጠዋት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከሃዋሳ ወደ ወላይታ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ በተለምዶ ዶልፊን ተብሎ የሚጠራ አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል 6 ነጥብ 16 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው Melaku Gedif May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን እስካሁን 6 ነጥብ 16 ሚሊየን በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልል ገብቶ እየተሰራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የግብርና ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዴ…
ስፓርት ቼልሲ ከማንቼስተር ዩናይትድ…. ዮሐንስ ደርበው May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቼልሲ በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ምሽት 4 ሠዓት ከ15 ላይ ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል። በ63 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ለሚቀጥለው የውድድር ዘመን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መመዝገባቸው ተገለጸ Adimasu Aragawu May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልሎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ባለቤት ሆነው የስራቸው አካል እንዲያደርጉ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና…
የሀገር ውስጥ ዜና በወቅታዊ የጤና አገልግሎት ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ Adimasu Aragawu May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለማኅበረሰባችን ጥራቱን የጠበቀ እና ፍትሐዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና ፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመቅረጽ የኅብረተሰቡን ባለቤትነት ባረጋገጠ መልኩ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መሆኑ የዐደባባይ ሐቅ ነው። ምክንያቱም…
የሀገር ውስጥ ዜና ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተችሏል Hailemaryam Tegegn May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተኪ ምርቶችን በማምረት በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወደ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚዲያዎች ፈጣን እና ጊዜውን የዋጀ መረጃ ለማህበረሰቡ ማድረስ ይገባቸዋል – ምሁራን Adimasu Aragawu May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀሰተኛ መረጃዎችና የጥላቻ ንግግሮች የአብሮነት ትርክቶችን ለመገንባት ፈተና እንዳይሆኑ ሚዲያዎች ፈጣንና ጊዜውን የዋጀ መረጃ ለማህበረሰቡ ማድረስ እንደሚጠበቅባቸው ምሁራን ገለጹ። ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር የህዝቦች አንድነትና የጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ሰላም ማስከበር ተጨማሪ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባች Hailemaryam Tegegn May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ሰላም ማስከበር ተጨማሪ ወታደራዊና የፖሊስ ኃይል በማሰማራት ድጋፍ እንደምታደርግ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) አረጋገጡ፡፡ በሚኒስትሯ የተመራ የልዑካን ቡድን በጀርመን በርሊን ለሁለት…
የሀገር ውስጥ ዜና በበጋ መስኖ ከ66 ሚሊየን ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ተሰበሰበ Hailemaryam Tegegn May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጋ መስኖ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን ከ66 ሚሊየን ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት መሰብሰብ እንደተቻለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ በበጀት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በተለያዩ መስኮች በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Mikias Ayele May 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ እና ኮንፍረንስ ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች የላቀ እንቅስቃሴ በማድረግ በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች እንደሆነ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት …