Fana: At a Speed of Life!

የምድር ባቡር ወደ ስኬት እየተጓዘ ነው- ታከለ ኡማ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በስኬት ጎዳና ላይ እንደሚገኝ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ባለፉት ወራት የተመዘገበው ስኬት በትክክለኛ መንገድ ላይ መሆኑን እንደሚያመላክት ተቋሙ ለፋና ሚዲያ…

የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" የቤንች ብሄር መነሻ እንደሆነ በሚታመንበት ስፍራ "ዣዥ" ቀበሌ በድምቀት እየተከበረ ነው። የቤንች ብሔር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የሆነው ቢስት ባር የበኩር እህል የሚቀመስበትና ከክረምት ወንዝ…

ለ340 የጸጥታ አካላት የመኖሪያ ቤት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበበ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ340 የጸጥታ አካላት የመኖሪያ ቤቶችን አስተላለፉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷2ኛውን ዙር የኮሪደር ልማት ለመተግበር የፖሊሶችን ካምፕ በጎበኙበት ወቅት የሰራዊቱ አባላት ካምፕ ውስጥ…

በሚቀጥሉት ቀናቶች አንጻራዊ የደመና ሽፋን መጨመር ይኖራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት ቀናቶች በአንዳንድ የሀገሪቱ  አካባቢዎች ላይ አንጻራዊ የእርጥበት መጠንና የደመና ሽፋን መጨመር እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሚቀጥሉት ቀናቶች ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች ላይ…

የእስራኤል ከፍተኛ የደህንነት ልዑክ በእስራኤል-ጋዛ ጉዳይ ለመወያየት ዶሃ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ከፍተኛ የደህንነት ልዑክ በእስራኤል-ጋዛ ጉዳይ ለመወያየት ኳታር ዶሃ መግባቱ ተሰምቷል፡፡ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ቃል አቀባይ ፥ በሁለቱ አካላት ዙሪያ ስምምነት ሊደረስ ይችላል የሚል ግምት እንዳላቸው ጠቁመዋል፡፡…

መንግስት ሊያጣው የነበረን ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከ451 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማውን በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ሚኒስትሯ ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ÷ በተያዘው በጀት አመት ተቋሙ…

ከውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር እየተዘጋጁ መሆኑን ባንኮች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከውጭ ከሚገቡ ባንኮች ጋር ለመወዳደር አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የሀገር ውስጥ ባንኮች አስታወቁ፡፡ የውጭ ባንኮች በሀገር ውስጥ በዘርፉ እንዲሰማሩ የሚፈቅደው የባንክ ሥራ አዋጅ በቅርቡ መጽደቁ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም ፋና ዲጂታል…

ኤጀንሲው ከ456 ሺህ ቶን በላይ ደረቅ ቆሻሻ አስወገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ከመዲናዋ ተሰብስቦ የቀረበለትን 456 ሺህ 898 ቶን ቆሻሻ ማስወገዱን የአዲስ አበባ ከተማ ጽዳት አሥተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 109 ሺህ 608 ቶን ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫነት መዋሉን…

ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡ መንደሮቹ በምስራቅ ዶኔትስክ ግዛት የምትገኘው ያንታርን እና የሰሜን ምስራቅ ካርኪቭ ግዛቷ ካሊኖቭ መሆናቸው ተመላክቷል፡፡ ጥቃቱ የዩክሬን ፕሬዚዳንት…

2ኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራዎች በተያዘላቸው እቅድ እየተከናወኑ ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ዙር የተጀመሩ ሥምንት የኮሪደር ልማት ሥራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ በ2ኛ ዙር የተጀመሩ ስምንት የኮሪደር ልማት ስራዎችን…