Fana: At a Speed of Life!

በዘንድሮ 12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም አሉ። የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)…

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተናን ከተፈተኑት 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። የትምህርት…

ኢትዮጵያ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር የብር ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ፍፃሜ ውድድር የብር ሜዳልያ አገኘች። ብርቱ ፉክክር በታየበት በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ሁለተኛ በመውጣት ነው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር…

አትሌት ፍሬወይኒ በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ማጣሪያ ለፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የግማሽ ፍጻሜ ማጣሪያ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ ለፍጻሜ አለፈች። በሁለት ምድቦች ተከፍሎ በተደረገው ማጣሪያ የምድቡ ከአንደኛ እስከ ስድስተኛ የወጡ አትሌቶች ለፍጻሜ ማለፍ ችለዋል።…

ኢትዮጵያዊያንን በጉልበት ማንበርከክ አይቻልም – አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ኃይሎች ኢትዮጵያዊያንን ሊያበጣብጥ ይችሉ ይሆናል እንጂ ማሸነፍ አይችሉም አሉ የታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)፡፡ በታሪክ የውጭ ኃይሎች ኢትዮጵያን በጉልበት ለማሸነፍ በተደጋጋሚ ሞክረው እንዳልተሳካላቸው…

የሕዳሴ ግድብን መጠናቀቅ በማስመልከት በጋምቤላ እና አሶሳ ከተሞች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ‎ በጋምቤላ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል ማሳያ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል አመላካች ነው አሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ የግድቡን መጠናቀቅ በማስመልከት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የታሪካችን እውነተኛ እጥፋትና የኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ግድቡ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ምክትል…

ቶተንሃም ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቶተንሃም ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በዌስትሃም ሜዳ በተደረገ ጨዋታ ፓፔ ሳር፣ ሉካስ ቤርጋቫል እና ሚኪ ቫን ዴ ቬን የቶተንሃምን የድል…

የሕዳሴ ግድብ መመረቅን ተከትሎ ነገ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የዋዜማ ትርዒት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን አስመልክቶ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የዋዜማ የማርቺንግ ባንድ የሙዚቃ ትርዒት ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እንዳስታወቀው÷…