Fana: At a Speed of Life!

በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት እንደሚያደርጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎችም ሆኑ ሌሎች ጥቅሞች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት ሊያደርጉ እንደሚችሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡ ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ወሳኝ ከሆኑ መሠረቶች የዲጂታል ክኅሎት መገንባት እና ክኅሎቱን…

በሀገር በቀል መፍትሄዎች ችግሮችን ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሀገር በቀል መፍትሄዎች ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በምግብ…

ከ600 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የመኸር ወቅት የሚውል 684 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መግባቱን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር አስታወቁ፡፡…

በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ 201 ሺህ ሄክታር መሬት ተለይቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በመጪው ክረምት ለሚከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 201 ሺህ ሄክታር መሬት መለየቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት ለፋና ዲጂታል…

ከተማ አስተዳደሩ የነዋሪዎች ዋነኛ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት እየሠራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጎነት ቁጥር 3 ተብሎ በተሰየመው የመኖሪያ መንደር የተገነባውን ባለ አምስት ወለል ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ መርቀው ለአቅመ ደካሞች አስተላልፈዋል። ቤቶቹ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ገብስ ሰፈር…

ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ራምኬል ጀምስ እና አማኑኤል አድማሱ…

መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በአጭር ዓመታት ውስጥ በርካታ ለውጦች መመዝገባቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በአጭር ዓመታት ውስጥ በርካታ ለውጦች መመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የቱሪዝም መዳረሻ ልማትና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ዳይሬክተር ሳምሶን…

የአማራ ክልል ልማት፣ ሰላምና መረጋጋት ዘላቂና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የክልሉ ልማት፣ ሰላምና መረጋጋት ዘላቂና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተገነባ መሆኑን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ በአማራ ክልል በልማት እንቅስቃሴው፣ በአሁናዊ የሰላም ሁኔታና ቀጣይ ትኩረት በሚደረግባቸው…

የባህር በር ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ ሕዝቡ ተገቢውን ድጋፍና ርብርብ ማድረግ አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የታየውን ህዝባዊ ቁርጠኝነት በባህር በር ተጠቃሚነት ጥያቄ ላይ መድገም እንደሚገባ ምሁራን ተናግረዋል። ምሁራኑ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ የባህር በር ተጠቃሚነት ጊዜው የሚጠይቀው…

ተልዕኮውንና ግዳጁን በሚገባ የሚፈጽም ሠራዊት የመገንባቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ደቡብ ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ዕዝ ባለፋት ወራት በሶደሬ ጊዜያዊ ማሰልጠኛ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የደቡብ ዕዝ ም/አዛዥ ሜጀር ጄነራል አድማሱ አለምነህን ጨምሮ ሌሎች የዕዙ ከፍተኛ መኮንኖችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…