የሀገር ውስጥ ዜና በኮንትሮባንድ ሊታጣ የነበረ ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ yeshambel Mihert Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በንግድ ማጭበርበርና ኮንትሮባንድ መንግስት ሊያጣ የነበረውን ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገልጿል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዴንማርክ መንግስት የኢትዮጵያን ልማት ማገዝ እንደሚፈልግ አስታወቀ Meseret Awoke Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ የልማት ዘርፎች እየሰራችው ያለውን ስራ የዴንማርክ መንግሥት ማገዝ እንደሚፈልግ የሀገሪቱ ልዕልት ቤኔዲክቴ አስትሪድ ገለጹ፡፡ በልዕልቷ የተመራው የልዑካን ቡድን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጉብኝት በማድረግ ከአፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ግብዓት በመሰወር የተከሰሰው ግለሰብ ተቀጣ Feven Bishaw Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ድርጅት ተረክቦ ለኦሮሚያ ክልል ማስረከብ የነበረበትን የህክምና ግብዓት ሳያስረክብ ሰውሮ ለግል ጥቅም በማዋል የተከሰሰው ግለሰብ በጽኑ እስራትና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት 960 ሚሊየን ብር ተመደበ yeshambel Mihert Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት እንዲቻል ከተለያዩ የሀብት ምንጭች በማሰባሰብ 960 ሚሊየን ብር መመደቡን አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ ኢብራሒም ሙሐመድ(ዶ/ር) እንዳሉት÷የክልሉን ሰላም ከማጽናት በተጓዳኝ የገበያ ዋጋን…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ድጋፍ አደረገ Mikias Ayele Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የተለያዩ መድሀኒቶች ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ጉድ ኔበርስ ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር የተሰጠ መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡ የቀዳማዊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሪች ዲጂታል ኩባንያ በአሽከርካሪ ፈቃድ አሰጣጥና ሌሎች ዘርፎች መሠማራት እፈልጋለሁ አለ ዮሐንስ ደርበው Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቱ ሪች ኩባንያ በኢትዮጵያ በአሽከርካሪ ፈቃድ አሰጣጥ፣ በተሽከርካሪ ምዝገባ ሥርዓት እና በዘርፉ ባሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ መሠማራት እፈልጋለሁ አለ፡፡ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር)…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ልዩ ተወካይ እና በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ ኃላፊ የኢትዮጵያና ሶማሊያ የጋራ መግለጫን… ዮሐንስ ደርበው Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ልዩ ተወካይ እና በሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ኃላፊ አምባሳደር ሞሐመድ ኤል አሚን ሱፍ የኢትዮጵያና ሶማሊያን የጋራ መግለጫ መቀበላቸውን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
ቢዝነስ የምድር ባቡር ወደ ስኬት እየተጓዘ ነው- ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በስኬት ጎዳና ላይ እንደሚገኝ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ባለፉት ወራት የተመዘገበው ስኬት በትክክለኛ መንገድ ላይ መሆኑን እንደሚያመላክት ተቋሙ ለፋና ሚዲያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” እየተከበረ ነው Feven Bishaw Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" የቤንች ብሄር መነሻ እንደሆነ በሚታመንበት ስፍራ "ዣዥ" ቀበሌ በድምቀት እየተከበረ ነው። የቤንች ብሔር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የሆነው ቢስት ባር የበኩር እህል የሚቀመስበትና ከክረምት ወንዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ340 የጸጥታ አካላት የመኖሪያ ቤት ተላለፈ Feven Bishaw Jan 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበበ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ340 የጸጥታ አካላት የመኖሪያ ቤቶችን አስተላለፉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷2ኛውን ዙር የኮሪደር ልማት ለመተግበር የፖሊሶችን ካምፕ በጎበኙበት ወቅት የሰራዊቱ አባላት ካምፕ ውስጥ…