Fana: At a Speed of Life!

ሀገርን መገንባት የሚቻለው ህጻናት ላይ ሲሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም ሀገር ተረካቢ ትውልድ መገንባት የሚያስችል ምህዳር መፈጠሩን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኬንያ ሞምባሳ ግዛት አስተዳዳሪ አብዱልስዋማድ ሸሪፍ ናስር…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል 8 ሺህ 400 ዜጎች የኮደርስ ስልጠና እየተከታተሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ8 ሺህ 420 በላይ ዜጎች የ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መርሐ ግብርን እየተከታተሉ እንደሚገኙ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ግዛው ጋጊያብ ለፋና ዲጂታል…

በኦሮሚያ ክልል በመኸር እርሻ ከ5 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት ታረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የመኸር ወቅት በዘር ለመሸፈን ከታቀደው 10 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር እስከ አሁን 5 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታሩ መታረሱን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ እስከ አሁን ከታረሰው ውስጥም 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታሩ ትራክተር…

በውሃ ሃብት አጠቃቀም ተጽዕኖ በሚያደርሱ ኢንዱስትሪዎች ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ሃብት ተጠቃሚ በመሆን ለብክለት እና ብክነት መንስዔ የሚሆኑ አካላት ተገቢውን ክፍያ እንዲከፍሉ በማድረግ በፈቃድ ላይ የተመሰረተ የውሃ አጠቃቀም እንዲኖር ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የውሃ…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ ጭምር የሚወስን ነው  – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ተጠቃሚነት ጥያቄ የአሁኑን ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ የሚወስን ጉዳይ ነው ሲሉ የታሪክና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ያነሳችው የባሕር በር ጥያቄ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙ ስህተቶችን…

በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ለውጭ ገበያ ከቀረበው የኦፓል ማዕድን ምርት ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን…

የኢጋድ 4ኛው የሳይንስ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በስደት፣ መፈናቀል እና ከተማኔነት ላይ ያዘጋጀው 4ኛው የሳይንስ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው “ስደት፣ መፈናቀል እና ከተሜነት በዘላቂ ልማት ላይ ያላቸው ተጽዕኖ” በሚል መሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለዘር ዝግጁ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለ2017/18 መኸር እርሻ እስካሁን 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለዘር ዝግጁ መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ፈቃዱ ወዬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ 1…

ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት ውጤታማ ሥራ እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ በዘላቂነት የሚያሻሽል ውጤት እያስመዘገበች መሆኗን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሠረተ…

በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት እንደሚያደርጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎችም ሆኑ ሌሎች ጥቅሞች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት ሊያደርጉ እንደሚችሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡ ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ወሳኝ ከሆኑ መሠረቶች የዲጂታል ክኅሎት መገንባት እና ክኅሎቱን…