Fana: At a Speed of Life!

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የዓባይ ወንዝ ውሃ ባለድርሻ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የዓባይ ወንዝ ውሃ ባለድርሻ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የብልጽግና ጅማሮ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። የባሕር ዳር ከተማ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ ‘በኅብረት ችለናል’ በሚል መሪ ሐሳብ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። ሰልፉ ባሕር ዳር ከተማን ጨምሮ በጎንደር፣ ደሴ፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣…

የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ምክር ቤቱ ያደረገውን ግምገማ በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ፥ በክልሉ የጸጥታ…

በክልሉ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራ ስራ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዲስ ከተመረጠው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫው…

 ሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በመጀመሪያ የተወያየው በተሻሻለው የመንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅ ላይ ሲሆን፥ የአዋጁ መሻሻል የመንግስት ተቋማት የተሰጣቸውን…

በሮቦት ቴክኖሎጂ የታገዘው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አቀባበል…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይናው ቾንግከንግ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን በሰው መሰል ሮቦቶች እና ውሾች ያደረገው አቀባበል ትኩረትን ስቧል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ቻይና የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው አዲስ ተማሪዎችን በሰው ሮቦቶች እና ውሾች በመታገዝ አቀባበል ያደረገ ሲሆን÷ ሮቦቶቹ…

በክልሉ የወባ በሽታ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከመስከረም እስከ ኅዳር ባሉት ወራት የወባ በሽታ ስርጭት የሚበዛ በመሆኑ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ዶ/ር አንተነህ ካሳዬ…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነፊሳ አልማህዲ ከሩሲያ ስፖርት ፌዴሬሽን ሚኒስትር ሚካኤል ዴግትያረቭ ጋር በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት…