ሪች ዲጂታል ኩባንያ በአሽከርካሪ ፈቃድ አሰጣጥና ሌሎች ዘርፎች መሠማራት እፈልጋለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቱ ሪች ኩባንያ በኢትዮጵያ በአሽከርካሪ ፈቃድ አሰጣጥ፣ በተሽከርካሪ ምዝገባ ሥርዓት እና በዘርፉ ባሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ መሠማራት እፈልጋለሁ አለ፡፡
በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር)…