Fana: At a Speed of Life!

በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው ተማሪ … ሃይማኖት ዮሃንስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብስራተ ገብርኤል 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዋ ሃይማኖት ዮሃንስ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 579 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ… ካሊድ በሽር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ እንደ ኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር እንግሊዘኛ…

ፈላጊ ክለብ ያጣው ዴሊ አሊ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ወቅት የዝውውር ሒሳቡ ወደ 100 ሚሊየን ዩሮ ከፍ ብሎ የነበረው እንግሊዛዊው ተጫዋች ዴሊ አሊ አሁን ፈላጊ ክለብ ለማግኘት ተቸግሯል፡፡ የ29 ዓመቱ የቶተንሃም የቀድሞ ተጫዋች ዴሊ አሊ በተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ ቢያሳልፍም አሁን እሱን…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተስፋፋውን የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት የመከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል፡፡ የኢቦላ ቫይረስ ከሦስት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተ ሲሆን÷…

ባለጉዳዮች ባሉበት የችሎት አገልግሎት የሚያገኙበት የዲጅታል አሰራር ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለጉዳዮች ባሉበት ሆነው መገልገል የሚያስችላቸው የዲጅታል አሰራር በተያዘው ወር በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ይጀመራል። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ ዳኛ አበበ ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ተጀምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት የመማር ማስተማር ሥራ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ለፋና…

የሕዳሴ ግድብ የመላ ኢትዮጵያውያን የትጋት እና የጽናት ውጤት ነው – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመላው ኢትዮጵያውያን የትጋት እና የጽናት ውጤት ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁን በማስመልከት በአሶሳ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ኪን-ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ እና ሩሲያ ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪን-ኢትዮጵያ ሙዚቃንና ባህልን ከማስተዋወቅ ባለፈ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከርና ለመገንባት የሚያግዝ ነው አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ አዘጋጅነት እና በሻኩራ ፕሮዳክሽን አስተባባሪነት በተለያዩ የዓለም…

ከንቲባ አዳነች ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ብሔራዊ ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቅርበዋል። ከንቲባዋ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የመቻል ማሳያ፣ የአይቀሬው ብልፅግናችን ማረጋገጫ…

ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሐ ግብር ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በጨዋታው በተጨማሪ ደቂቃ ሊቨርፑሎች ባገኙት ፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቧን መሀመድ ሳላህ አስቆጥሯል። በዚህም የሊጉ መሪ…