ስፓርት የኤፍኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል Yonas Getnet May 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤፍኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። የፍጻሜ ጨዋታው ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ በእንግሊዝ ዌምብሌይ ስታዲየም ነው የሚካሄደው፡፡ ውሃ ሰማያዊዎቹ ለ8ኛ ጊዜ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን…
ቴክ በአህጉሪቱ ግዙፍ እንደሆነ የተነገረለት የድሮን ትርዒት በአዲስ አበባ ሰማይ Abiy Getahun May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 አካል የሆነው የድሮን ትርዒት ተካሂዷል። በትርዒቱ 1 ሺህ 500 ድሮኖች ወደ ሰማይ የተለቀቁ ሲሆን ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የደረሰችበት አቅም መንጸባረቁ ተነግሯል። ይህ ትርዒት ከትዕይንትነት ባለፈ…
ቢዝነስ አዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከአምስት ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ስምምነት ፈፀመ Abiy Getahun May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሂደት የተካተቱ አገልግሎቶችን የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። ኢኮኖሚ ልዩ ዞኑ መዋዕለ ንዋያቸውን በአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ለማፍሰስ ፍቃደኛ ከሆኑ አምስት ሀገር በቀል እና…
ስፓርት ሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ Abiy Getahun May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሀዋሳ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች እስራኤል እሸቱ እና አሊ ሱሌማን ሲያስቆጥሩ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቢኒያም ፍቅሬ ከመረብ አሳርፏል፡፡…
ቴክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ለሁለንተናዊ ልማት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ ዲጂታል መሰረተ ልማትን እያስፋፋች ነው Abiy Getahun May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ለሁለንተናዊ ልማት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ ዲጂታል መሰረተ ልማትን እያስፋፋች ነው ሲሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ ገለጹ። በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ…
ስፓርት ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን አሸነፈ Yonas Getnet May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ ማይክል ኪፕሩቪል በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ውይይት በኢስታንቡል መካሄድ ጀመረ Mikias Ayele May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ተደራዳሪ ልዑካን ቡድን አባላት በቱርክ ኢስታንቡል እየተወያዩ ነው፡፡ በአሜሪካና ቱርክ አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው የሀገራቱ የሰላም ውይይት ከሶስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገ የገጽ ለገጽ ምክክር ነው…
ስፓርት ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለተከታታይ 3ኛ ዓመት የዓለማችን ቁጥር አንድ ተከፋይ ስፖርተኛ ሆነ ዮሐንስ ደርበው May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ40 ዓመቱ ፖርቹጋላዊ ኢንተርናሽናል ለተከታታይ ለሦስተኛ ዓመት የዓለማችን ቁጥር አንድ ተከፋይ ስፖርተኛ መሆን ችሏል፡፡ በአሁኑ ወቅት ለሳዑዲው ክለብ አልናስር እየተጫወተ የሚገኘው ክሪስቲያኖ ሮናልዶ፤ በዓመት 275 ሚሊየን ዶላር የሚከፈለው…
ስፓርት ሰርጂም ራትክሊፍ ከ6 ቢሊየን ፓውንድ በላይ ከሰሩ ዮሐንስ ደርበው May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማንቼስተር ዩናይትድ አነስተኛ ድርሻ ባለቤት ሰር ጂም ራትክሊፍ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ6 ቢሊየን ፓውንድ በላይ ከስረዋል፡፡ እንግሊዛዊው ባለሀብት ሰር ጂም ራትክሊፍ ሀብታቸው ከ23 ነጥብ 519 ቢሊየን ፓውንድ ወደ 17 ነጥብ 046 ቢሊየን…
ስፓርት ሸገር ከተማ የመላው ኦሮሚያ ስፖርት ውድድር አሸናፊ ሆነ ዮሐንስ ደርበው May 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሚያዝያ 26 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአምቦ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የመላው ኦሮሚያ የስፖርቶች ውድድር ዛሬ ተጠናቅቋል። በውድድሩ ከ8 ሺህ በላይ ስፖርተኞች በ20 የስፖርት ዓይነቶች መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ…