Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ሰላም ማስከበር ተጨማሪ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ሰላም ማስከበር ተጨማሪ ወታደራዊና የፖሊስ ኃይል በማሰማራት ድጋፍ እንደምታደርግ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) አረጋገጡ፡፡ በሚኒስትሯ የተመራ የልዑካን ቡድን በጀርመን በርሊን ለሁለት…

በበጋ መስኖ ከ66 ሚሊየን ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጋ መስኖ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን ከ66 ሚሊየን ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት መሰብሰብ እንደተቻለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ በበጀት…

 ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በተለያዩ መስኮች በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ እና ኮንፍረንስ ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች የላቀ እንቅስቃሴ በማድረግ በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች እንደሆነ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት …

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ19 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ፈተና እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 19 ሺህ 127 ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየተዘጋጁ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ ደስታ ገነሜ (ዶ/ር) ለፋና…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ምርታማነትን እያሳደገ ነው – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ምርታማነትን በማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው…

ከኢራን ጋር የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል አሉ ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢራን ጋር የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷ ኢራን ዩናይትድ ስቴትስ ያቀረበቸውን የኒውክሌር ድርድር ነጥብ በአዎንታ…

ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ ኑሮ እንዲመለሱ መንግሥት ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን በአማራ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችሉ ጉዳዮች ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ምክክር አድርጓል። በምክክሩ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ እንዳሉት÷ በግጭት ወቅት ተፋላሚ…

መንግስት በዚህ አመት ከብሔራዊ ባንክ የሚበደረው ብድር ወደ ዜሮ ወረደ- ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አመት የመንግስት ብድር ወደ ዜሮ መውረዱን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ይህንን የገለጹት በዛሬው ዕለት በተጀመረው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም ላይ ነው። የኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተስፋ ሰጪ ውጤት አስመዝግቧል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተተገበረው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገቡን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የኢትዮጵያ የፋንናንስ ፎረም በዛሬው ዕለት የተጀመረ ሲሆን÷ በመድረኩ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ታዬ የማክሮ…

በኦሮሚያ ክልል አሲዳማ አፈርን በማከም ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ለመጨመር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የአፈር ለምነትና ማሻሻያ ዳይሬክተር እሸቱ ለገሰ÷ በግብርና ዘርፍ ምርታማነትን ከሚቀንሱ ተግዳሮች ውስጥ…