በአማራ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መመዝገባቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልሎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ባለቤት ሆነው የስራቸው አካል እንዲያደርጉ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና…