Fana: At a Speed of Life!

2ኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራዎች በተያዘላቸው እቅድ እየተከናወኑ ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ዙር የተጀመሩ ሥምንት የኮሪደር ልማት ሥራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ በ2ኛ ዙር የተጀመሩ ስምንት የኮሪደር ልማት ስራዎችን…

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋው ፖለቲከኛ እና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ቀብር ሥነ-ሥርዓት በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈፅሟል፡፡ የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ አስከሬን ለገ ጣፎ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ወደ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ከፍተኛ የመንግስት የስራ…

የሌማት ትሩፋትን ይበልጥ ለማስፋፋት በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የሌማት ትሩፋትን ይበልጥ ለማስፋፋት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በኡራ ወረዳ አምባ አንድ ቀበሌ የማህበረሰብ አቀፍ የሌማት ትሩፋት ማስፋፊያ ፕሮጀክት…

በኦሮሚያ ክልል ከ10 ሚሊየን በላይ የመማሪያ መጻሕፍት ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል10 ሚሊየን በላይ አዳዲስ የመማሪያ መጻሕፍት ለተማሪዎች መሰራጨታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ተማሪዎች…

ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሃሙድ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩት የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሃሙድ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሃሙድ አሸኛኘት…

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ የአስከሬን ሽኝት መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋው የምጣኔ ሃብት ባለሙያና ፖለቲከኛ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ አስከሬን ሽኝት መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ በሚገኘው የአስከሬን ሽኝት መርሐ-ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን…

በጎንደር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ አዳሪ ት/ቤት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚገነባው ዘመናዊ አዳሪ ት/ቤት 225 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የአደሪ ት/ቤቱ ግንባታ በሶስት ምዕራፍ የሚከናወን ሲሆን÷ለመጀመሪያው ምዕራፍ 600 ሚሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ…

ድሬ ሀሪፍ ሀገር አቀፍ የብስክሌት ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታሕሣሥ 26 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በድሬዳዋ ሲደረግ የቆየው ድሬ ሀሪፍ ሀገር አቀፍ የብስክሌት ውድድር የማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ከአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ ትግራይ እና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ የተውጣጡ 36 የከፍተኛ ኮርስ…

የሃይማኖት ተቋማት አብሮነትን የማጎልበት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ተቋማት የሕዝብ አብሮነት እንዲጎለብት ያላቸውን ሚና ይበልጥ እንዲያጠናክሩ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ጠየቁ፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ከጋምቤላ ከተማ የሙስሊም…

የአማራ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በክልሉ በተውለደሬ እና ሀይቅ ከተማ ከ94 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የንጹህ መጠጥ ውሃ…