Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስ ባካሄደው የተቀናጀ ኦፕሬሽን ለሽብር ተግባራት ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ባካሄደው የተቀናጀ ኦፕሬሽን ለተለያዩ የሽብር ተግባራት ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች መያዙን ገለፀ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ 208 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መጀመሩንም ፖሊስ ገልጿል፡፡…

በመዲናዋ የሽብር ቡድኑን በሚደግፉ አካላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአሸባሪውን ቡድን በገንዘብ፣ በፕሮፖጋንዳ እና በተለያየ መንገድ የሚደግፉ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥር እና ክትትል እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊሰ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ኮሚሽኑ ከሌሎች…

የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ሁለተኛ ዙር ይሰጣል ተባለ

አዲ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ሁለተኛ ዙር እንደሚሰጥ የአገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። በ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከ600 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከ2ሺህ በላይ…

የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ለህልዉና ዘመቻዉ ከ 121 ሚልየን ብር በላይ ግምት ያለው የጥሬ ገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ። በሁለተኛው ዙር የህልውና ዘመቻ የድጋፍ ማሰባሰብ ሂደት 69 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቡን…

የንግዱ ማህበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ የሀገር መከላከያ ሰራዊት 20 ሚሊየን ብር ለመለገስ ቃል ገቡ። የንግዱ ማህበረሰብ ድጋፍ ለማድረግ ቃ የገቡት ዛሬ ከክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ጋር በአገራዊ…

ሀረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 846 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ ኮሌጁ ብቁ የጤና ባለሙያዎችን ከማፍራት አንፃር እያከናወነ ባለው ተግባር የክልሉ መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የሀረሪ ክልል ርዕሰ…

የሀገርን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ የኢትዮጵያውያንን የአሸናፊነት ታሪክ ማስቀጠል ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ የኢትዮጵያውያንን የአሸናፊነት ታሪክ ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። በቀደምት አባቶች አኩሪ ተጋድሎ ደምና አጥንት በጽኑ አለት የተገነባችው…

የክተት ጥሪውን ተቀብለን ለመዝመት ተዘጋጅተናል – የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማዳን የተላለፈውን የክተት ጥሪውን ተቀብለው ለመዝመትና አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀታቸውን የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች አስታወቁ። መንግስት በሀገር ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ አስመልክቶ…

መንግስት አሸባሪዎቹን ህውሓትን እና ሸኔን ለማጥፋት የሚያደርገውን ጥረት እንደግፋለን – በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪዎቹን ህውሓትን እና ሸኔን ለማጥፋት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉና እስከ ህይወት መስዕዋትነት ድረስ የሚጠበቅባቸውን ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ። በኦሮሚያ ክልል…

ባሕር ዳር ዘማቾቿን ወደ ግንባር ሸኘች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባህር ዳር ከተማ የተውጣጡ ዘማቾች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር ሽኝት ተደረገላቸው። ዘማቾቹ አሸባሪውንና ወራሪውን ሃይል በመደምሰስ ድል ለመቀዳጀት ቁርጠኛ ነን ማለታቸውን አሚኮ ዘግቧል። አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር…