የሀገር ውስጥ ዜና ተግዳሮቶችን ለመፍታት የተሻሻለ የዓለም አቀፍ ሥርዓት ያስፈልጋል – ማሞ ምህረቱ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በብራዚል ብራዚሊያ በተካሄደው የመጀመሪያው የ2025 የብሪክስ ሼርፓስ ስብሰባ ተካፍሏል። ማሞ ምህረቱ በመድረኩ እንዳለመከቱት፤ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋርና ሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን አንጻራዊ ሰላም በዘላቂነት ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች ሲከሰት የነበረውን ግጭት ለማስቆም የተደረጉ ጥረቶች ውጤት እያመጡ እንደሆነ ግጭቱን ለማስቆም የተቋቋመው የፌደራል እና የክልል መንግስታት አብይ ኮሚቴ ስብሰባውን ባደረገበት ጊዜ ተገልጿል። በምክትል ጠቅላይ…
ቢዝነስ ከ300 በላይ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢትዮ-ቻይና ቢዝነስ ፎረም በቤጂንግ ተካሄደ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በቤጂንግ ተካሂዷል። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው፤ የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ቻይናን ትብብር የሚያጠናክር ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በኮንፍረንሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ ኤስያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን ለማጠናከር የ7 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን ለማጠናከር የ7 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። ፕሮጀክቱ ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዲፕሎማቲክ ማኀበረሰቡ ጋር በትብብር ለመሥራት መግባባት ላይ ተደርሷል- ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ጋር ያለውን ትብብር በማጠናከር በጋራ ለመሥራት መግባባት ላይ መደረሱን የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገልፀዋል። በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊንላንድ በትምህርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ትብብር እንደሚቀጥል አረጋገጠች ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊንላንድ በትምህርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር እያከናወነቻቸው ያሉ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ሲኒካ አንቲላ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አየርላንድ በኢትዮጵያ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ የሴቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ገለጸች፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከአየርላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ሌስሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በጨረታው 27 ባንኮች መሳተፋቸውን ባንኩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስፍሯል፡፡ በዚህም አማካይ የምንዛሪ ጨረታ ዋጋ አንድ የአሜሪካን ዶላር 135…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎ ፈቃደኛ የትራፊክ አስተባባሪ ወጣቶች የሚለብሱት አንጸባራቂ ሰደርያ ቀለም ተቀየረ ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ሥር የሚገኙ የበጎ ፈቃደኛ ትራፊክ አስተባባሪ ወጣቶች አገልግሎት ሲሰጡ የሚለብሱት አንጸባራቂ ሰደርያ ቀለም ተቀየረ፡፡ አሁን አገልግሎት ላይ የዋለው አንጸባራቂ ሰደርያ ቀለም ደማቅ ብርቱካናማ መሆኑን…