ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በትብብር መስራት ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በተቀናጀ አግባብ ሕዝቡን ባለቤት አድርጎ መስራት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ፡፡
”ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ…