Fana: At a Speed of Life!

ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በትብብር መስራት ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በተቀናጀ አግባብ ሕዝቡን ባለቤት አድርጎ መስራት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ፡፡ ”ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ሽልማቶችን ተቀዳጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “በአፍሪካ ምርጥ የበረራ ላይ ምግብ አቅርቦት አየር መንገድ” ሽልማት እና በአፍሪካ በቀዳሚነት በተረከባቸው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላኖቹ በሚሰጣቸው ዘመናዊ አገልግሎቶች ሽልማትን ተቀዳጅቷል፡፡ እነዚህ ሽልማቶች…

የተሰጠውን ህገ-መንግስታዊ መብት በመጠቀም የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠውን ህገ-መንግስታዊ መብት በመጠቀም የህዝቦችን አብሮ የማደግና የጋራ ተጠቃሚነትን የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ የስልጤ ብሔረሰብ ራስን በራስ…

3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን በዚህ ሳምንት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ በተደረጉ ዘጠኝ በረራዎች የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወንዶች ሲሆን÷…

ዲጂታል የአሰራር ሥርዓት በማስፋት ረገድ የተሻለ ስራ መከናወኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ዲጂታል የአሰራር ሥርዓት በማስፋትና ብቁ የሰው ኃይል በማፍራት ረገድ የተሻለ ስራ መከናወኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። በለጠ ሞላ (ዶ/ር) የሦስተኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን የዘርፎች…

4 ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ያለው መንገድ ባለአንድ አቅጣጫ በመደረጉ አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 4 ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ባለ ሁለት አቅጣጫ የነበረው መንገድ ባለአንድ አቅጣጫ በመደረጉ አሽከርካሪዎች በደምብ መተላለፍ እንዳይቀጡ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል። መንገዱ ባለአንድ አቅጣጫ እንዲሆን መደረጉን ባለማወቅ…

ባለፉት 9 ወራት የወጪ ምርቶችን በመጨመር ረገድ የግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 9 ወራት በስራ እድል ፈጠራ፣ በምግብ ዋስትናና የወጪ ምርቶችን በመጨመር ረገድ የግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን…

የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የዕዳ እፎይታ ስምምነት ላይ ተደርሷል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢትዮጵያ አበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር ሲደረግ በነበረው ድርድር የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የዕዳ እፎይታ ስምምነት ላይ በመርህ ደረጃ መደረሱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት…

ባለፉት 9 ወራት ኢትዮጵያ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ትልቅ ውጤት አስመዝግባለች – የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ኢትዮጵያ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ ውጤት ማስመዝገቧን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በትላንትናው ዕለት በተለያዩ ዘርፎች የተከናወኑ…

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በፓሪስ ማራቶን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያኑ በዳቱ ሂርጳ እና ደራ ዲዳ ተከታትለው በመግባት በበላይነት አጠናቅቀዋል፡፡ አትሌት በዳቱ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ45 ሰከንድ እንዲሁም ደራ ዲዳ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ49 ሰከንድ በሆነ ሰዓት…