Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ አምባሳደሮች አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲራ ባስኑርን እና የካዛኪስታን አምባሳደር ባርሊባይ ሳዲኮቭን አሰናበቱ። አምባሳደሮቹ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር…

ኬንያ አሸባሪው የሸኔ ቡድንን እያጸዳች መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ብሔራዊ የፖሊስ አገልግሎት በግዛቱ የመሸገውን የሸኔ የሽብር ቡድን የማጽዳት ሥራ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ። 'ኦንዶአ ጃንጊሊ' የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ተልዕኮ፤ በማርሳቤት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች የሚገኙ፣ በኬንያ ብሔራዊ ደኅንነት ላይ…

ሉሲዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የዑጋንዳ አቻውን በመለያ ምት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ዙር ማለፉን አረጋግጧል፡፡ ሉሲዎቹ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በካምፓላ ባደረጉበት ወቅት 2 ለ 0 መሸነፋቸው ይታወሳል፡፡ ዛሬ በአበበ ቢቂላ…

ወ/ሮ ሀና አርአያሥላሴ ከመንግሥታቱ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቮልከር ቱርክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የተደረገው በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ከሚገኘው 58ኛው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት…

ለብልጽግና መሰረት የሆነውን ሰላም መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት ነው- ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብልጽግና መሰረት የሆነውን የሰላም ዕሴት መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት መሆኑን ብልጽግና ፓርቲ አስገነዘበ፡፡ ፓርቲው ሰላምን ሁላችንም አብዝተን እንፈልጋለን፤ ለብልጽግና መሰረት የሆነውን የሰላም ዕሴት መጠበቅ ብሎም ለዘላቂ ሰላም በጋራ መቆም ደግሞ…

በወታደራዊ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ- ኒጀር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በኒጀር ሪፐብሊክ መከላከያ ሚኒስትር ሌተናል ጀኔራል ሳሊፎ ሞዲ ከተመራ ወታደራዊ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በመተማማን ላይ የተመሰረተ አንድነት እና የጋራ ጥቅምን የሚያስጠብቅ…

ከኢራን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር ለመሥራት ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከኢራን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና የውጭ ጉዳይ አካዳሚ ጋር በትብብር መሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ፈረመ፡፡ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ጃፋር በድሩ በኢትዮጵያ ከኢራን አምባሳደር ዓሊ አክባር…

ኢጋድ የሴቶች ዐቅም የማጎልበት ሥራን እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) የሴቶችን ዐቅም የማጎልበት ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ዋና ፀሐፊው በተቋሙ በተዘጋጀ የሴቶች ዐቅም ግንባታ ሥልጠና ላይ ተገኝተው…

64 ሆስፒታሎች ዲጂታል የጤና ሥርዓቱን የሚያግዙ ቁሳቁሶች ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ለዲጂታል የጤና አገልግሎት ሥርዓት ማስጀመሪያ የሚውሉ 642 ኮምፒውተሮችን በክልሎች ለሚገኙ 64 ሆስፒታሎች አስረከበ፡፡ የጤና አገልግሎት ሥርዓት ዘመኑን በሚመጥን ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶክተር…

የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በብቃት እየተወጣ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በላቀ ብቃት እየተወጣ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ኃይል አዛዥ ሌ/ጄኔራል ምሃን ሰበርማኒያን ገለጹ። በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የ19ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የኢትዮጵያ ሰላም…