የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 98 ሺህ ቶን የድንጋይ ከሰል ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ባለፉት 9 ወራት 98 ሺህ ቶን የሚጠጋ የድንጋይ ከሰል ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ገበረማርያም ሰጠኝ እንደገለጹት÷ኢትዮጵያ…