Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኢኢጂ የተሰኘ የሚጥል ህመም መመርመሪያ ማሽን ለሆስፒታሎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኤሌክትሮኢንሴፋሎግራፊ (ኢኢጂ) የተሰኘ የሚጥል ህመም መመርመሪያ ማሽን ለሆስፒታሎች አስረክበዋል፡፡ ማሽኑ የሚጥል ህመምን ጨምሮ ለአንጎል ህክምና መመርመሪያነት የሚያገለግል ሲሆን፤ በቴክኖሎጂና በካሜራ የታገዘ ምርመራ…

በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሀይን ጋር ባደረጉት ውይይት፤…

የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ መግባቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) አስታወቁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው ይህንን የገለጹት፤ በነጻ ንግድ ቀጠናው ስራ ለመጀመር ከኢትዮጵያ…

ሀብት ከሚባክንበትና ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት ተችሏል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋም ግንባታ ማዕቀፍ በተሠራዉ ሪፎርም በርካታ የሀገር ሀብት ከሚባክንበትና በየዓመቱ ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት…

የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ዐሻራና አካባቢ ጥበቃ ሥራ የሚያሳይ መካነ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ ባለው የኮፕ29 ጉባዔ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ እና አካባቢ ጥበቃ እየሠራች ያለችውን ሥራ የሚያሳይ መካነ-ርዕይ (ፓቪሊየን) በፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተመርቆ ተከፍቷል። ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ…

አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ የ2024 ተስፋ ከሚጣልባቸው ሦስት ሴት አትሌቶች ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ የ2024 ተስፋ ከሚጣልባቸው ሦስት ሴት አትሌቶች ውስጥ ተካትታለች፡፡ በዘንድሮ የዓለም አትሌቲክስ ምርጥ ከ20 ዓመት በታች ወይንም ተስፋ የሚጣልባቸው አትሌቶችን የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስተዋውቋል፡፡ በዚህም አትሌት…

2 ሺህ ኪሎ ዋት የሚያመነጨው የፀሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሊበን ዞን በቆልማዮ ወረዳ 2 ሺህ ኪሎ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው የፀሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት የምረቃ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የውሀ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር…

የሰንዳፋ በኬ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሕንጻ ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የሰንዳፋ በኬ ከተማ አሥተዳደር የፖሊስ መምሪያ ሕንጻ ግንባታ ማስጀመሪያ መሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። ኮሚሽነር ጀነራሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ የሚገነባው ሕንጻ የከተማውን ሰላምና…

በመኪና አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በተከሰተ የመኪና አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ዲቪዥን አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከማለዳው 12፡30 ከቴፒ ከተማ ወደ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በሁሉም ዘርፎች እመርታ ማስመዝገብ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በሚሠራው ሥራ በሁሉም ዘርፎች እመርታ ማስመዝገብ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ አስገነዘቡ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በወቅታዊ የግብርና ልማት አተገባበር ላይ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡…