Fana: At a Speed of Life!

40 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ከ296 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹ 40 ሺህ የከተማዋ ነዋሪዎችን የንጽሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚያስችሉ ተገልጿል፡፡…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የበጀት ዓመቱ የ6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ6ኛ 5 ዓመት 1ኛ የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ቅድመ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ቃሲም ኢብራሂም የክልሉን አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት…

የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለንዋዮች ገበያና የሩዋንዳው ስቶክ ኤክስቼንጅ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ እና የሩዋንዳ ስቶክ ኤክስቼንጅ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ ትብብርን ለማጎልበት፣ እውቀትን ለመለዋወጥ እና አህጉራዊ የፋይናንስ ውህደትን ለማሳደግ እንደሚያስችል…

አትሌት ድርቤ በሊዮን 3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ ሊዮን በተካሄደው የ3 ሺህ ሜትር የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር አትሌት ድርቤ ወልተጂ ድል ቀንቷታል። ድርቤ ርቀቱን በ8 ደቂቃ 39 ሰከንድ ከ49 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ አትሌቷ  ያስመዘገበችው ሰዓት የቦታው…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ማንቼስተር ዩናይትድ ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። በውድድር ዓመቱ ደካማ እንቅስቃሴ እያሳዩ የሚገኙት ቶተንሃሞች እና ማንቼስተር ዩናይትዶች ዛሬ ምሽት 1:30 ላይ ጨዋታቸውን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተሰናባቹ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷  “አዲሱን የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበርን…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ29ኛዉ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጠቅላላ ጉባኤ አዲስ አበባ የሚገኙ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች ከስብሰባው ጎን ለጎን በብሔራዊ ቤተ-መንግስት የምሳ ግብዣ እና ጉብኝት አካሂደዋል። ለአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች…

የገንዘብ ሚኒስቴር አዲስ ለተመረጡት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ የሱፍ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ አህመድ በመልካም ምኞት መግለጫው "ይህ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት ማህሙድ የሱፍ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ የሱፍ እና ለምክትላቸው ሰልማ ማሊካ ሃዳዲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት…

አፍሪካውያንና  የተሻለ ነገ ለመገንባት በአንድነት ሊቆሙ ይገባል- የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሌይ አፍሪካውያን  የተሻለ ነገ ለመገንባት በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አቀረቡ። በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ…