Fana: At a Speed of Life!

የሁቲ አማጺ ቡድን በአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሰው የሁቲ አማጺ ቡድን በሁለት የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ በድሮን እና በሚሳዔል የታገዘ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ። ቡድኑ ንብረትነታቸው የአሜሪካ የሆኑ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ የሆነችውን መርከብ ጨምሮ በሁለት መርከቦች ላይ ጥቃት…

ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ፕሮጀክቶች የዓለም ማህበረሰብ ድጋፍ ማድረግ አለበት – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና ለመከላከል ኢትዮጵያ እያከናወነቻቸው ለምትገኘውና መሰል ፕሮጀክቶች ዓለምአቀፉ ማኀበረሰብ ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባው ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉን ማዘመን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የያዘችውን ዘርፈ-ብዙ ዕድገት የሚመጥን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ለመገንባት ዘርፉን ማዘመን እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም የሴክተር ግምገማ…

ኤሎን መስክ የመንግስት አፈፃፀም መምሪያ ሃላፊነት ሹመት በትራምፕ ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤክስ እና የቴስላ ኩባንያ ባለቤት ኤሎን መስክ የመንግስት አፈፃፀም መምሪያ ሃላፊ ሆነው እንዲያገለግሉ የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት በመሆን በተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ ሹመት ተሰጥቷቸዋል። የዓለም ቁጥር አንድ ባለሀብቱ ኤሎን መስክ ከቀድሞው…

ነዋሪነታቸውን በዑጋንዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊት ለህዳሴ ግድብ የ31 ሺህ 425 ዶላር ቦንድ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዑጋንዳ ካምፓላ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሮ ብሔር ክፍሌ ቦሪ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ የ31 ሺህ 425 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈጽመዋል፡፡ ወ/ሮ ብሔር በዑጋንዳ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ተገኝተው የቦንድ ግዢውን…

በሶማሌላንድ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሶማሌላንድ እየተካሄደ ይገኛል። ምርጫው ለሶማሌላንዳውያን ወሳኝ መሆኑን መራጮች የገለጹ ሲሆን፥ ለሰላም፣ ልማትና አንድነታቸው ምርጫው ወሳኝ ስለመሆኑ ተናግረዋል። ይህ ምርጫ በተለያዩ ምክንያቶች ለሁለት ዓመት መዘግየቱን…

ነገ ሶማሌላንድ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው እለት ሶማሌላንድ ለአራተኛ ጊዜ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች ፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን ለመታዘብም ዓለምአቀፍ ታዛቢዎች ሶማሌላንድ ገብተዋል። ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ መራጮች መመዝገባቸው የተገለፀ ሲሆን÷13 ሺህ ምርጫ አስፈጻሚዎች…

ኮሪደር ልማቱ ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ አዲስ ገጽታ እንድትላበስ እያደረገ ነው – ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሪደር ልማቱ ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ አዲስ ገጽታ እንድትላበስ እያደረገ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ(ዶ/ር)ና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች በሐረር…

በሳንባ ምች በሽታ የሚከሰት የታዳጊ ህፃናት ሞት 67 በመቶ መቀነሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ምች በሽታን የመከላከሉ ተግባራት በበሽታው የሚሞቱ ህፃናትን ቁጥር በ67 በመቶ መቀነስ መቻሉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ15ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ5ኛ ጊዜ "የሳንባ ምችን ለመግታት ግንባር ቀደም እንሁን" በሚል መሪ…

በቻይና በመኪና አደጋ የ35 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ቻይና ዙሃይ ስታዲየም ውስጥ አንድ ግለሰብ በብዙ ሰዎች መሃል መኪናውን ይዞ በመግባቱ ቢያንስ የ35 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ አደጋው ፋን የተባሉ የ62 ዓመት ግለሰብ መኪናቸውን በዙሀይ ስፖርት ማእከል በተከለከለ ስፍራና ያለጥንቃቄ…