የሀገር ውስጥ ዜና ኮፕ 30 የተገቡ ቃሎች ወደ ተግባር የሚቀየሩበት እንዲሆን ጥሪ ቀረበ Yonas Getnet Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል የሚካሄደው 30ኛው የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ የተገቡ ቃሎች ወደ ተግባር የሚቀየሩበት ሊሆን እንደሚገባ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። የ2025 የፒተርስበርግ የአየር ንብረት ለውጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ10ኛው የብሪክስ ውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እቅድ ውይይት ላይ ተሳተፈች Yonas Getnet Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በብራዚል እየተካሄደ በሚገኘው 10ኛው የብሪክስ ውጭ ጉዳይ ፖሊስ እቅድ ውይይት ላይ ተሳትፋለች፡፡ በመድረኩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የብሪክስ አባል ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ በውይይቱ የአባል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና አልጄሪያ በማዳበሪያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መከሩ Melaku Gedif Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ በትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ Melaku Gedif Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ የ18 ካቢኔ አባላትን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቅቋል። የካቢኔ አባላት ሹመቱ የጸደቀው ቀደም ሲል በሹመት ላይ ሆነው በጉባዔው ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ያልፈፀሙ እና የቦታ ሽግሽግ ያደረጉ ናቸው ተብሏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በወልቂጤ ከተማ የኢፍጣር መርሐ ግብር ተካሄደ Yonas Getnet Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወልቂጤ ከተማ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እና በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስና በውጭ ምንዛሪ ተመን ላይ የሚታዩ ግምታዊ አስተሳሰቦችን ለመቆጣጠር የባንኩ የፖሊሲ ተመን 15 በመቶ ሆኖ እንዲቆይ ተወሰነ Melaku Gedif Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስና በውጭ ምንዛሪ ተመን ላይ የሚታዩ ግምታዊ አስተሳሰቦችን ለመቆጣጠር የባንኩ የፖሊሲ ተመን 15 በመቶ ሆኖ እንዲቆይ እና በባንኮች የብድር ዕድገት ላይ የተቀመጠው የወለድ ተመን 18 በመቶ ገደብ እንዲቀጥል መወሰኑን የገንዘብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል ም/ቤት የዋና አፈ-ጉባዔ ሹመትንና ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ Yonas Getnet Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባዔ የዋና አፈ-ጉባዔ ሹመትንና የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን አጽድቋል፡፡ ጉባዔው ወ/ሮ መሰረት ማቲዎስን የክልሉ ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባዔ አድርጎ የሾመ ሲሆን÷ተሿሚዋ የተጣለባቸውን ሕዝባዊ ሃላፊነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሙስና ወንጀል ህግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ አሰራርን ማዘመን ያስፈልጋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Melaku Gedif Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙስና ወንጀል ህግ የማስከበር ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራርን ማዘመን አስፈላጊ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የሙስና ወንጀል ሕግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጂ አይ ዜድ ከኢትዮጵያ ጋር በግብርናው ዘርፍ ያለውን ትብብር እንደሚያጠክር ገለጸ Adimasu Aragawu Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጀርመን ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር (ጂ አይ ዜድ) የግብርና ፕሮግራም ኃላፊ አንድሪያ ዊሊያም-ሰም ጋር ተወያይተዋል፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት፥ ጂ አይ ዜድ የአፈር ለምነትን ለመጠበቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንን ትብብር የሚያጠናክር ውይይት ተካሄደ Melaku Gedif Mar 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መካከል…