Fana: At a Speed of Life!

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ለአየር መንገዱ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን መዳረሻዎቹን እያስፋፋ ለሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው ሲሉ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡ በአፍሪካ…

በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን መካከል የተደረገው የብድር ስምምነት አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባ በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት አዋጅ መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡ በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በሰጡት…

ሰላምን ለማጽናት የመንግሥት ሠራተኛው የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሰላምን ለማጽናት እየተከናወነ ባለው ሂደት የመንግሥት ሠራተኛው የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ፡፡ የደብረብርሃን እና የሰሜን ሸዋ ዞን የመንግሥት ተቋማት እና የልማት ድርጅቶች ቡድን መሪዎች የተሳተፉበት መድረክ “ሠላም…

በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን አዲስ አበባ ገባ። የኢትዮያ አየር መንገድ ከኤር ባስ ኩባንያ የገዛው ኤ350-1000 አውሮፕላን ከፈረንሳይ ቱሊስ ተነስቶ አዲስ አበባ ገብቷል።…

አዘርባጃን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማሳደግ እንደምትፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት በተለይም በኢኮኖሚያዊ አጋርነት እና ትብብር ለማስፋት ፍላጎት እንዳላት ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናሲቦቭ ጋር…

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አልባሳትና ቁሳቁስ ለዕይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አልባሳት እና ቁሳቁስ ትውልድ እንዲያየው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምር ተቋም ጥቅምት 29 ቀን 2017 በክብር ይቀመጣል ተባለ፡፡ በዕለቱም የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎች እና ሌሎች እንግዶች እንደሚገኙ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ካፒታል ከፍ የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጫና የሚቀንስና ካፒታሉን ከፍ የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ አፅድቋል፡፡ በምክር ቤቱ የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)÷ የልማት ድርጅቶች ከንግድ…

ከሪፎርሙ በኋላ የባንኩ የውጭ ምንዛሪ የመጠባበቂያ ክምችት በእጥፍ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ሪፎርም ከተጀመረ በኋላ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ክምችት በእጥፍ ማደጉን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ አስታወቁ፡፡ የባንኩ ግብ የፋይናንስና የዋጋ ንረትን ማረጋጋት መሆኑን ጠቅሰው÷ አዲሱ ረቂቅ አዋጅና፣…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋን (ዶ/ር ኢ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች እና የተለያዩ ሀገራት…

በቻይና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት በቀጣይም በኢትዮጵያ ከሚገኙ የግል እና የመንግስት ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በቻይና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ልዑክ…