ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ለአየር መንገዱ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው – አቶ መስፍን ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን መዳረሻዎቹን እያስፋፋ ለሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አቅም የሚጨምር ነው ሲሉ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡
በአፍሪካ…