ቢዝነስ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በ6 ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ yeshambel Mihert Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ። የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣኑ ሠራተኞችና አመራሮች የበጀት ዓመቱ የግማሽ ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ የዲጂታል ሽግግር ሂደትን አጠናክሮ ይቀጥላል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Meseret Awoke Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ የዲጂታል ሽግግር ሂደትን አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን የቤት ማስተላለፍና ማስተዳደር ምዝገባ አዲስ ሶፍትዌር መተግበሪያን አስመልክቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) በቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጋር መከሩ Meseret Awoke Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃንቲን ዱራን ከተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም የአንካራ ስምምነት አተገባበርን አስመልክቶ በመጪው ቴክኒካል ድርድር ላይ ምክክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ጥገና ማዕከላትን ጎበኙ Feven Bishaw Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት መናኸሪያዎችን እና የጥገና ማዕከላትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ተቋሙ አገልግሎቱን ለማሻሻል እየሰራቸው የሚገኙ ሥራዎች አበረታች እንደሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኃይል ስርቆት በፈፀሙ የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ Meseret Awoke Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት የኃይል ስርቆት በፈፀሙ 157 የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡ ርምጃ የተወሰደባቸው ተቋማት በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን 120፣ በደቡብ አዲስ አበባ 15፣ በሸገር ከተማ 13፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊዎችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ Mikias Ayele Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ከቻይና ፖሊስ ጋር በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ደህንነትን ለመጠበቅ የሚያስችል ውይይት ማድረጉን ገለፀ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በዚህ ወቅት ÷ ጉባኤው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር የጭነት አቅሙን እያሻሻለ መሆኑ ተገለፀ Mikias Ayele Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር የገቢና ወጪ ጭነቶችን የማጓጓዝ አቅሙን እያጎለበተ እንደሚገኝ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷የባቡር መስመሩን አቅም ለማሻሻል ተጨማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቆጣጠር የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ yeshambel Mihert Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አመላክቷል። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017…
ስፓርት የቀድሞው የሪያል ማድሪድ ኮከብ ማርሴሎ ጫማ ሰቀለ Mikias Ayele Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዚላዊው የቀድሞው የሪያል ማድሪድ ተከላካይ ማርሴሎ ከእግር ኳስ ራሱን ማግለሉን አስታወቀ፡፡ የግራ መስመር ተከላካዩ ማርሴሎ በሪያል ማድሪድ ቤት ስኬታማ ጊዜን ያሳለፈ ሲሆን 5 የሻምፒዮንስ ሊግ እና 6 የላሊጋ ዋንጫዎችን ከሎስ ብላንኮቹ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ ሁለት አዋጆችን አፀደቀ yeshambel Mihert Feb 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲትዩት እንዲሁም የሲቪል እና የቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡ የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲትዩትን እንደገና ለማቋቋም በህግና ፍትህ…