Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሕመድ ሽዴ በ10ኛው የእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በ10ኛው የእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በመድረኩ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ እንዲሁም ለወደፊት ያለመቻቸውን የልማት ግቦች አስመልክተው ገለጻ…

ኢትዮጵያ የቀጣናውን ሀገራት በኢነርጂ መሰረተ ልማቶች እያስተሳሰረች ነው – የአፍሪካ ሕብረት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሀገራትን በኤሌክትሪክ ኃይል በማስተሳሰር ለኢነርጂ ነጠላ ገበያ ትግበራ መሰረት እየሆነች ነው አለ በአፍሪካ ሕብረት የመሰረተ ልማትና ኢነርጂ ኮሚሽን፡፡ የአፍሪካ ሕብረት ’’የኢነርጂ ነጠላ ገበያ ሁኔታ ግምገማ፣…

በክልሉ ሊከሰት ለሚችል የመሬት መንሸራተት አደጋ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የክረምት ዝናብን ተከትሎ ሊከሰት የሚችል የመሬት መንሸራተትና ጎርፍ አደጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው። የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ለማ መሰለ (ዶ/ር) ለፋና…

በመዲናዋ የካንሰር ቅድመ ምርመራን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጡት እና የፕሮስቴት ካንሰር ቅድመ ምርመራ እና ሪፈራል አቅምን ማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። “ክሊኒተች” የተሰኘው ዲጂታል ማጣሪያ ፕሮጀክት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ጣቢያዎች የሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙዎች…

በጅማ ዞን በ5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የተገነቡ 1 ሺህ 886 ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በ5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 1 ሺህ 886 ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ትጃኒ ናስር ÷ በጅማ ዞን ደዶ እና ቀርሳ ወረዳዎች የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት…

815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ 11 ወራት 815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የገቢዎች ሚኒስቴርን 11 ወራት አፈጻጸም ገምግሟል። የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ…

ለኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ በጤና ዘርፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው "የሬይስ ኦፍ ሆፕ 2025" ጉባኤ ጎን ለጎን በጥቁር…

በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ለማኅበረሰቡ ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የካንሰር ህክምና ተደራሽነትን ማሳደግ ላይ ያተኮረው 'ሬይስ ኦፍ ሆፕ 2025' ዓለም አቀፍ ፎረም በአዲስ…

ልዩነቶች ላይ ከማማተር ይልቅ አንድነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ማተኮር ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አለመግባባትን ሊያሰፉ በሚችሉ ጥቃቅን ልዩነቶች ላይ ከማማተር ይልቅ አንድነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ማተኮር ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት በወላይታ ሶዶ ከተማ…

አረንጓዴ አሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና ይጫወታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ''በመትከል ማንሰራራት'' በሚል መሪ ሃሳብ በዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ…