Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ (IAEA) ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት በሬይስ ኦፍ ሆፕ ጉባዔ ለመሳተፍ…

ምቹ የመማሪያ ማዕከላትን በማዘጋጀት ረገድ ውጤታማ ሥራ ተከናውኗል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ለተማሪዎች ሰላማዊና ምቹ የመማሪያ ማዕከላትን በማዘጋጀት ረገድ ውጤታማ ሥራ ተከናውኗል አሉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ…

ተማሪዎች ለነገዋ ኢትዮጵያ የተሻለ አበርክቶ እንዲኖራቸው በርትተው መስራት አለባቸው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተማሪዎች ለነገዋ ኢትዮጵያ የተሻለ አበርክቶ እንዲኖራቸው ፈተናውን በርትተው መስራት አለባቸው አሉ። ሚኒስትሩ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ጋር በመሆን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስገነባውን ሁለገብ ምትክ ህንፃ ለቤተክርስቲያኗ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኮሪደር ልማት እና በእርጅና ምክንያት በፈረሰዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ህንጻ ምትክ አዲስ ሁለገብ ህንፃ ገንብቶ አስረክቧል። ሁለገብ ህንፃዉ በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ አካባቢ በተለምዶ መሐሙድ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአንድነት እና የሰላም ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሰላም፣ የአንድነት እና የልማት ጉባኤ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው “ጠንካራ ክልላዊ አንድነትና አብሮነት ለዘላቂ ሠላምና ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የክልሉ መንግስት…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ማዕከላት መሰጠት ጀምሯል አለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ÷ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት በኦንላይንና በወረቅት…

ከኢንዱስትሪ ፓርኩ የአቮካዶ ዘይት ምርት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ለውጭ ገበያ ካቀረበው የአቮካዶ ዘይት ምርት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ኃይሉ የተራ ለፋና ዲጂታል…

መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት ዛሬም የሰላም በሮችን ክፍት አድርጎ እየጠበቀ የሕዝቡን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ…

መገናኛ ብዙሃን ሙስናን ለመታገል ጠንክረው ሊሰሩ ይገባል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ሙስናን ለመታገል ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል አሉ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የኦሮሚያ ክልል የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ሚዲያ ለስነ ምግባር ግንባታ እና መልካም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ44 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ለተከላ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ44 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ለተከላ ተዘጋጅቷል አለ። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን…