Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ የራውል አሴንሲዮን ውል አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ የስፔናዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ራውል አሴንሲዮ ከክለቡ ጋር ያለውን ውል እስከ የፈረንጆቹ 2031 ድረስ አራዝሟል፡፡ የ22 ዓመቱ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ራውል አሴንሲዮ በሪያል ማድሪድ እስከ 2029 የሚያቆይ ኮንትራት ቢኖረውም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት ሥራ የ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የኮንትራት ስምምነት በመፈጸም እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊና የኢንዱስትሪና ከተማ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስንታየሁ ወ/ሚካኤል ለፋና…

በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት አቅደናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ ይዘናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመክፈቻ መርሐ ግብር ላይ ከንቲባ…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር መካሄድ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው የውድድሩን መጀመር አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ እንኳን ለዚህ ልዩ ቀን አደረሳችሁ ብለዋል።…

ኬኛ ቤቬሬጅስ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ ዕድል ይዞ የመጣ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ኬኛ ቤቬሬጅስ ኩባንያ ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር በማህበራዊ ዘርፎችም በርካታ ዕድሎችን ይዞ የመጣ ነው አሉ። በጊንጪና አካባቢው አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመፍጠር የኢንዱስትሪና የዕውቅት ማዕከል በመሆን ለአካባቢው ወጣቶች…

የስማርት ከተሞች መመስረት የአገልግሎት አሰጣጥን አሳድጓል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስማርት ከተሞች መመስረት የአገልግሎት አሰጣጥን አሳድጓል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ መሰረተ ልማት ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ወቅት ሚኒስትሯ እንደገለፁት፤ ለመሰረተ…

በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተገነባው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ሬዲዮ ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተገነባው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ሬዲዮ ነገ ይመረቃል አሉ። አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የማህበረሰብ ሬዲዮው የተገነባው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ…

ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የሰው ሀይላችንና የተፈጥሮ ሀብታችንን አቀናጅተን በማልማት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምትበለፅገው የራሳችንን የሰው ሀይልና የተፈጥሮ ሀብት አቀናጅቶ በማልማት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ‘ብሩህ አዕምሮዎች፣ በክህሎት የበቁ ዜጎች’ በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀውን የቴክኒክና ሙያ ቴክኖሎጂ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ክፍል በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ክፍል በይፋ ተከፍቷል፡፡ በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኢትዮጵያ ምላሽ፣ ግብርና፣ የውኃ ኃይል እና ኢነርጂ፣ ኤሮኖቲክስ እና አቪየሽን ላይ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኬኛ ቤቨሬጅስ ኩባንያን መርቀው ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዛሬው ዕለት የኬኛ ቤቨሬጅስ ኩባንያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው…