Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ቡሩንዲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ነገ በሚካሄደው 23ኛው የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቡሩንዲ ቡጁምቡራ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ መልቾይር እንዳዳዬ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም…

ጃፓን ለኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የብድር ጫና ያለባቸውን ሀገራት ዕዳ መቀነስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የብድር ጫና ያለባቸው የአፍሪካ ሀገራትን ዕዳ መቀነስ በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ምክክርር ተካሂዷል፡፡ የውይይት መድረኩን ያዘጋጁት አበዳሪ ተቋማት እና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም  ሲሆን÷ በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ…

ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር አቀፍ የሥነ-ምግባርና የሙስና መከላከል ረቂቅ ፖሊሲ የግብዓት ማሰባሰብ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ረቂቅ ፖሊሲው በጥናት ላይ…

በትግራይ ክልል የወባ በሽታ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የወባ በሽታ በሰው ሕይወት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ በየደረጃው ከሚገኙ አካላት ጋር በትብብር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የሕብረተሰቡን ጤና በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ…

በዎላይታ ዞን በከተሰተው የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዎላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአደጋ ሥጋት አመራር ጽሕት ቤት አስታወቀ፡፡ በዞኑ ሥምንት ወረዳዎች ለመሬት መንሸራተትና ናዳ አደጋ ተጋላጭ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲካሄድ የቆየው የማኅበረሰብ ክፍሎች ምክክር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የማኅበረሰብ ክፍሎች የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ በሚገኘው የሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ልየታና የምክክር መድረክ ሦስተኛ ቀን ውሎ የማኅበረሰብ ክፍል ተሳታፊዎች…

ኢንዱስትሪዎች ከውጪ ያሉ የገበያ ዕድሎችን ለመጠቀም መስራት እንዳለባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች ከሀገር ውጪ ያሉ የገበያ ዕድሎችን ለመጠቀም በተደራጀና በተቀናጀ ሁኔታ መስራት እንዳለባቸው የኢንዱሰትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር  መላኩ አለበል ከጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና አመራሮች…

ኢትዮጵያ በበርካታ ጉዳዮች አመርቂ ውጤቶችን እያስመዘገበች ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ሥድስት ዓመታት በበርካታ ጉዳዮች አመርቂ ውጤቶችን ማስመዝገቧን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕረዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም…

ኢንዱስትሪው ለኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅዖ እንዲያበረክት መሥራት ይገባል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማይስ ኢንዱስትሪ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅዖ የሚያበረክት የዳበረ የሁነት ኢንዱስትሪ እንዲሆን መንግሥት ቁርጠኛ መሆኑን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከሁነት አዘጋጆች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ…