የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በአንድ ጀንበር ከ21 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ Adimasu Aragawu Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በአንድ ጀንበር ከ21 ሚሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል። የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ አረንጓዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮርፖሬሽኑ በማያ ከተማ አስተዳደር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄደ Adimasu Aragawu Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በኦሮሚያ ክልል ማያ ከተማ አስተዳደር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂዷል። የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር በመሆን በባቴ ቀበሌ ቱሉቦ ተራራ ላይ የተለያዩ ሀገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡ የፈዴራል…
የሀገር ውስጥ ዜና 110 ሺህ ነዋሪዎችን ከጎርፍ አደጋ መታደግ የሚያስችል የጎርፍ መከላከል ስራ እየተሰራ ነው Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ዱለቻ ወረዳ 110 ሺህ ነዋሪዎችን ከጎርፍ አደጋ መታደግ የሚያስችል የጎርፍ መከላከል ስራ እየተሰራ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ በዞኑ እየተከናወኑ ያሉ የጎርፍ መከላከል…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሰራተኞች በወንዶ ገነት ከተማ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች መትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል በሲዳማ ክልል ወንዶ ገነት ከተማ ኖሌ ተራራ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አዶኒያስ ወልደአረጋይ በዚሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጋዜጠኛ ብርሃኑ ወ/ሰማያት የድጋፍ ጥሪ ቀረበ Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርመራ ዘገባ መሀንዲሱ ተብሎ የሚጠራው ጋዜጠኛ ብርሃኑ ወ/ሰማያት ባጋጠመው ህመም የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል፡፡ ጋዜጠኛው ያለበትን ሁኔታ ጨምሮ አጠቃላይ የህክምና ሂደቱን አስመልክቶ የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴው መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጠኛ ብርሃኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሚዲያዎች መካከል የተፈጠረው ቅንጅታዊ አሰራር ጠንካራ የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር አስችሏል Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ በሚዲያዎች መካከል እየተፈጠረ የመጣው ቅንጅታዊ አሰራር ጠንካራ የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር አስችሏል አሉ። የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ፎረም የ2017 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት ለባህልና ስፖርት ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት የላቀ ስኬት ተመዝግቧል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ሐምሌ 22፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለባህልና ስፖርት ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት የላቀ ስኬት ተመዝግቧል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ "ባህል ጥበባት እና ስፖርት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ዓመታዊ የስራ አፈጻጸም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮርፖሬሽኑ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ Adimasu Aragawu Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ሐምሌ 22፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ አለ፡፡ ኮርፖሬሽኑ የ2017/18 በጀት ዓመት ዕቅድና አፈፃፀም ግምገማ በጅማ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ…
ቢዝነስ በመዲናዋ የኢንተርፕራይዞችን ውጤታማነት የሚጨምሩ ስራዎች ተከናውነዋል Adimasu Aragawu Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ሐምሌ 22፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢንተርፕራይዞችን ውጤታማነት የሚጨምሩ ስራዎች ተከናውነዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ስራና ክህሎት ቢሮ። በቢሮው የስራ ስምሪት አገልግሎት ዳይሬክተር ሰብሀዲን ሱልጣን ለፋና ሚዳያ ኮርፖሬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በግብርናው ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ Hailemaryam Tegegn Jul 29, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በግብርናው ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እና የጣሊያን የግብርና ሚኒስትር ፍራንሲስኮ ሎሎብሪጊዳ ፈርመዋል። ስምምነቱ ሁለቱ ሀገራት…