Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የፓሌቲቭ ኬር አገልግሎት በ22 ጤና ጣቢያዎች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በሕክምና ማዳን የማይቻሉ ሕመሞችን ስቃይ ለመቀነስ የሚሰጠው አገልግሎት (ፖሌቲቭ ኬር) በ22 ጤና ጣቢያዎች እየተሰጠ መሆኑን የከተማዋ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ዶ/ር ሙሉጌታ እንዳለ እንደገለጹት÷በሕክምና ማዳን…

የፓርቲው አቅጣጫዎች የድሬዳዋ የንግድ ማዕከልነትን ለማረጋገጥ እያስቻለ ነው – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የቀየሳቸው አቅጣጫዎች የድሬዳዋን የኢንዱስትሪ እና የንግድ ማዕከልነት እያረጋገጠ መሆኑን የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ተናገሩ። ከንቲባው ብልፅግና ፓርቲ በመጀመሪያው ጉባዔ…

የክልሉን የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን በ2 ነጥብ 18 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነባርና አዳዲስ የመጠጥ ውኃ ተቋማት ግንባታን በማከናወን የክልሉን የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን በ2 ነጥብ 18 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ግቡን ለማሳካትም በበጀት ዓመቱ…

የድንገተኛና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና አገልግሎትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድንገተኛና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና አገልግሎትን ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለድንገተኛና ጽኑ ሕመም ለሚጋለጡ…

ብልጽግና ፓርቲ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፓርቲው አመራሮች ገለጹ። ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት፣ ሀገራዊ የልማትና የብልጽግና እቅዶች ለማሳካትም የተጀመሩ ሁለንተናዊ ጥረቶች ተጠናክረው…

ኢትዮጵያ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ልታሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2028 የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ለማሳደግ ማቀዷን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ታንዛኒያ በተካሄደው የአፍሪካ ታዳሽ ሃይል ጉባዔ የፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል፡፡…

ሁሉም ዜጋ ኢትዮጵያን ለዓለም በማስተዋወቅ ለሀገሩ አምባሳደር እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉም ዜጋ የኢትዮጵያን ዕድገትና ደማቅ እሴቶች ለዓለም በማስተዋወቅ ለሀገሩ አምባሳደር ሊሆን እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ኢትዮጵያ ከጥንትም ለአፍሪካውያንና…

የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሜያቸውን ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ የምድበ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሚያቸውን ሲያገኙ ማንቼስተር ሲቲ ከውድድሩ ላለመሰናበት የሚያደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በኢቲሃድ ስታዲዬም ክለብ ብሩጅን የሚያስተናግድ ሲሆን…

የተከናወኑ የፖሊሲ ለውጦች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተደማጭነት ከፍ ማድረጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲፕሎማሲው መስክ የተከናወኑ የፖሊሲ ለውጦች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተደማጭነት ከፍ ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተናገሩ። ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በዲፕሎማሲው መስክ የተከናወኑ ዋና ዋና…

ከለውጡ ወዲህ የተወሰዱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ኢኮኖሚውን ከቀውስ ታድገዋል- አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ገቢራዊ የተደረጉ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ሀገራዊ ኢኮኖሚውን ከቀውስ መታደግ ማስቻላቸውን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ። አቶ አህመድ ሽዴ በኢኮኖሚው መስክ የተከናወኑ የለውጥ ሥራዎችና የተገኙ ስኬቶች…