Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 17 ሺህ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት 17 ሺህ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ገለፀ። በክልሉ ከለውጡ ወዲህ በኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የቢሮው ኃላፊ አህመድ ኢድሪስ…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በድሬዳዋ እና ሐረር ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በድሬዳዋ እና ሐረር ከተሞች በዘላቂ ቱሪዝም የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ አምባሳደሮቹ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎን ከድሬዳዋ እና ሐረር ከተማ…

አርባ ምንጭ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ በሚገኘው 8ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አርባምንጭ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የአርባ ምንጭ ከተማን ግቦችም በፍቅር ግዛው በ22ኛው እና አሕመድ ሁሴን በ48ኛው ደቂቃ ከመረብ…

ቼልሲ ሌስተር ሲቲን በሜዳው አሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲን በሜዳው ያስተናገደው ሌስተር ሲቲ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ የቼልሲን ግቦች ኒኮላስ ጃክሰን በ15ኛው እንዲሁም ኤንዞ ፈርናንዴዝ በ75ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ እንዲሁም የሌስተር ሲቲን ብቸኛ…

የሚዛን አማን የቡና ምርት ጥራት፣ ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ዕዝ ሰንሠለትን በመጠበቅ ምርታማነትንና ጥራትን በማሻሻል የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ አልሞ የተቋቀመው የሚዛን አማን የቡና ምርት ጥራት፣ ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ተመረቀ፡፡ ማዕከሉን የመረቁት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች…

በኦሮሚያ ክልል 337 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የመኸር ወቅት በኦሮሚያ ክልል 337 ሚሊየን ኩንታል የስንዴ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ በመኸር እርሻ ልማት ሥራ 11 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት በ68 የሰብል ዓይነቶች መሸፈኑን በቢሮው…

በአለልቱ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አለልቱ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ ሲኖ ትራክ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው።…

የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በመቐለ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የብሔራዊ ተሀድሶ የቦርድ ሰብሳቢ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ…

መንግሥት አርሶ አደሩን በይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበያ ሰንሰለቱን በማሻሻል አርሶ አደሩን በይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን…

ባንኩ የብድር ወለድ እና የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ሊያደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚያደርግበት ወቅት ለደንበኞቹ ቀደም ብሎ እንደሚያሳውቅ ገልጿል፡፡ ይህን ተከትሎም ባንኩ በሚሰጣቸው የብድር፣ የቅርንጫፍ እና የዲጂታል እንዲሁም በዓለም አቀፍ የባንክ አገልግሎቶች ላይ በቅርቡ…