የአዲስ አበባ የለውጥ ሞተር በመሆን የመንግሥት ሠራተኛው ሚና ጉልህ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ለውጥ ላይ ናት፤ የለውጡ ሞተር በመሆን ደግሞ የመንግሥት ሠራተኛው ሚና ጉልህ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
“ብቃት ያለው ሲቪል ሰርቪስ ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ የመንግሥት ሠራተኞች…