ዩኒቨርሲቲው የምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል እተሠራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም ላይ ላሉ የፖሊስ ተመራማሪዎች የምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ…