Fana: At a Speed of Life!

የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻውን የአምስት ዓመት ምዕራፍ አፅድቀናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻው የአምስት ዓመት የማስፋት ምዕራፍ የትግበራ ማስፈፀሚያ እቅድን አጽድቀናል አሉ፡፡ የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ ስርዓተ ምግብና ሰቆጣ ቃል ኪዳን፣ የጤና መድህን፣…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ ሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቀጣናዊና አህጉራዊ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ዙሪያ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ ካልደረሰች ሙሉ ስልጣኔዋ ዛሬ ሌሊት ያበቃለታል ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ የማትደርስ ከሆነ ዛሬ ሌሊት ሙሉ ሥልጣኔዋ በድጋሚ በማያንሠራራበት ሁኔታ ይወድማል አሉ፡፡ ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ…

የኢትዮጵያ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የበጀት ሸክም ከመሆን ወደ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት ተሸጋግረዋል – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የሀገሪቱ በጀት ሸክም ከመሆን ወጥተው ወደ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት እየተሸጋገሩ ነው አለ፡፡ ባንኩߵየበጀት ሸክም ከመሆን እስከ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሽግግርߴ…

ሰሙነ ሕማማት – የመንፈሳዊ ሀብት መገኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡ ዛሬ የሰሙነ ሕማማት ሣምንት ሁለተኛ ቀን ሲሆን፥ ሣምንቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ…

ሕዝባዊ ወገንተኝነት ያለውና ተልዕኮን በብቃት የሚወጣ የፖሊስ ኃይል ተገንብቷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጸጥታ ዘርፍ ሪፎርም በሕግ ብቻ የሚሠራ፣ ሕዝባዊ ወገንተኝነት ያለውና ተልዕኮን በብቃት የሚወጣ የፖሊስ ኃይል ተገንብቷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 20ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ “ፖሊሳዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል…

ከሀገር አልፎ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል እየተሰራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማሕበረሰብ አቀፍና መረጃ መር የወንጀል መከላከልን በማስፋት ከሀገር አልፎ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል እየተሰራ ነው አሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡ “ፖሊሳዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ሐሳብ…

የአፍሪካ ህብረት በአምባሳደር ቆንጂት ስነጊዮርጊስ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በአንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ስነጊዮርጊስ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ ህብረቱ ባወጣው የሀዘን መግለጫ አምባሳደር ቆንጂት በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ፈር ቀዳጅ የነበሩና ህይወታቸውን ከሀገር ባለፈ ለአህገሪቱ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ማዕድ አጋሩ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አከናውነዋል። የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እንደሀገር ከሚያከናውናቸው ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች ጎን ለጎን በበዓላት ወቅት ማዕድ የማጋራት…

ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።…