በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሀገራዊ ለውጡን 8ኛ ዓመት የሚዘክር የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው፡፡
የድጋፍ ሰልፎቹ በክልሉ ወላይታ ሶዶ፣ አርባ ምንጭ እና ሳውላ ከተሞች እየተካሄዱ ሲሆን፥ በለውጡ መንግስት…