Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ዓለም አቀፍ የስኳር ሕመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡ የጤና ሚኒስቴር የበሽታ…

ዶናልድ ትራምፕ የስደተኞችና የድንበር ጉዳዮች አማካሪያቸውን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ በዘመነ ስልጣናቸው ቅድሚያ ሰጥተው ከሚተገብሯቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የሆነውን የስደተኞች እና የድንበር ጉዳዮችን እንዲያማክሯቸው ለቶም ሆማን ሹመት መስጠታቸውን ገልጸዋል። ትራምፕ…

ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት አይጸናም – አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት እንደማይጸና የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አስገነዘቡ፡፡ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል መሪ ሐሳብን በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ…

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናሚቢያ፣ ጊኒ፣ አንጎላ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ውይይቱን ያደረጉት ከናሚቢያ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ፔያ…

የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ያሉ ውጤቶች ምንድን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የሚያከናውናቸውን የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፎች ሲያከናውን መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ካሉ በርካታ ውጤቶች…

ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረት በመንግሥት ብቻ ውጤታማ ስለማይሆን በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን አስገነዘቡ፡፡ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ…

ከ294 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥቅምት 22 እስከ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 294 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች መያዙን አስታውቋል፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…

የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎቹ የመንግሥት ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው- የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እያየናቸው ያሉት የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎች መንግሥት እያካሄደ ያለው ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው ሲሉ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ ዋምከሌ የማኔ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በተካሄደው 15ኛው የአፍሪካ ነፃ ንግድ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ሌስተር ሲቲን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በተመሳሳይ 11 ሠዓት ላይ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በሜዳው ሌስተር ሲቲን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሌላ በኩል ቶተንሃም ሆትስፐር በኢፕስዊች ታውን 2 ለ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላም ለማስፈን ቁርጠኛ ናት- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በሩሲያ-ሶቺ በተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ…