በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊና የግብርና ግብዓት ዘርፍ ኃላፊ ግዳልቅ አልቅሚ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…