ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ከብራዚል የሚመጡ መንገደኞች እንዳይገቡ እግድ ጣለች Tibebu Kebede May 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋሽንግተን ከብራዚል ወደ አሜሪካ በሚገቡ የውጭ ሃገር ተጓዞች ላይ እገዳ ጣለች። እገዳው የአሜሪካ ዜጎችን የማይመለከት ሲሆን ላለፉት 14 ቀናት በብራዚል ቆይተው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የውጭ ሃገር ተጓዦች ላይ የተጣለ ነው ተብሏል። የአሁኑ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ጉብኝት አደረጉ Tibebu Kebede May 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=um03H_H7-VA&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች 1 ሺህ 441ኛው ኢድ አልፈጥር በአል በዛሬው እለት ተከብሮ ውሏል Tibebu Kebede May 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=iwBiXtZnouo&feature=youtu.be
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዶ/ር ቴድርስ አድሃኖም መልካም ስራ ሰርተዋል- ቻይና Tibebu Kebede May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ መልካም ስራ መስራታቸውን ቻይና ገለፀች። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በቻይና ብሄራዊ ኮንግረስ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የዓለም ጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ጉብኝት አደረጉ Tibebu Kebede May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኮሮና ቫይረስ ህሙማን የተለየውን የኤካ ኮተቤ ሆስፒታልን ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከጤና ሚኒስትር ሊያ ታደሰ ጋር በመሆን በሆስፒታሉ ባደረጉት ጉብኝት የጤና ባለሙያዎችና ሰራተኞችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈው የተገኙ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በገንዘብና እስራት ተቀጡ Tibebu Kebede May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም እና በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተላልፈው የተገኙ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በገንዘብና እስራት እንዲቀጡ መወሰኑ ተገለጸ። የምስራቅ ጎጃም ዞን ኮሮና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 88 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የ4 ሺህ 48 የላብራቶሪ ምርመራ 88 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 582 መድረሱን የጤና ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ በሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባዎች ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ከሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር ዒድ አልፈጥርን አከበሩ Meseret Awoke May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በነበረው ችግር ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ከሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር የዒድ አልፈጥር በዓልን አከበሩ። …
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሱዳን የህክምና ባለሙያዎቿን ከጥቃት የሚጠብቅ የፖሊስ ኃይል ልታቋቁም ነው Meseret Awoke May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን የህክምና ባለሙያዎቿን ከጥቃት ለመጠበቅ የፖሊስ ኃይል ልታቋቁም መሆኗን ገለጸች። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መባባሱን ተከትሎ በጤና አጠባበቅ ሰራተኞቿ ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመከላከል የፖሊስ ሃይል ለማቋቋም በዝግጅት ላይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአሜሪካ ኒው ዮርክ ግዛት በኮሮና የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 በታች መሆኑ ተገለጸ Meseret Awoke May 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኒው ዮርክ ግዛት ከአውፓውያኑ መጋቢት ወር ማገባደጃ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና በአንድ ቀን የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 በታች መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በኒው ዮርክ በ24 ሰዓት 84 ሰዎች ሲሞቱ ከቀደመው ቀን ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛው…