Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ ከብራዚል የሚመጡ መንገደኞች እንዳይገቡ እግድ ጣለች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋሽንግተን ከብራዚል ወደ አሜሪካ በሚገቡ የውጭ ሃገር ተጓዞች ላይ እገዳ ጣለች። እገዳው የአሜሪካ ዜጎችን የማይመለከት ሲሆን ላለፉት 14 ቀናት በብራዚል ቆይተው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የውጭ ሃገር ተጓዦች ላይ የተጣለ ነው ተብሏል። የአሁኑ…

ዶ/ር ቴድርስ አድሃኖም መልካም ስራ ሰርተዋል- ቻይና

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ መልካም ስራ መስራታቸውን ቻይና ገለፀች። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በቻይና ብሄራዊ ኮንግረስ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የዓለም ጤና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኮሮና ቫይረስ ህሙማን የተለየውን የኤካ ኮተቤ ሆስፒታልን ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከጤና ሚኒስትር ሊያ ታደሰ ጋር በመሆን በሆስፒታሉ ባደረጉት ጉብኝት የጤና ባለሙያዎችና ሰራተኞችን…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈው የተገኙ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በገንዘብና እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም እና በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተላልፈው የተገኙ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በገንዘብና እስራት እንዲቀጡ መወሰኑ ተገለጸ። የምስራቅ ጎጃም ዞን ኮሮና…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 88 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የ4 ሺህ 48 የላብራቶሪ ምርመራ 88 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 582 መድረሱን የጤና ሚኒስትር…

ኢ/ር ታከለ በሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባዎች ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ከሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር ዒድ አልፈጥርን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በነበረው ችግር ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ከሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር የዒድ አልፈጥር በዓልን አከበሩ።  …

ሱዳን የህክምና ባለሙያዎቿን ከጥቃት የሚጠብቅ የፖሊስ ኃይል ልታቋቁም ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን የህክምና ባለሙያዎቿን ከጥቃት ለመጠበቅ የፖሊስ ኃይል ልታቋቁም መሆኗን ገለጸች። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መባባሱን ተከትሎ በጤና አጠባበቅ ሰራተኞቿ ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመከላከል የፖሊስ ሃይል ለማቋቋም በዝግጅት ላይ…

በአሜሪካ ኒው ዮርክ ግዛት በኮሮና የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 በታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኒው ዮርክ ግዛት ከአውፓውያኑ መጋቢት ወር ማገባደጃ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና በአንድ ቀን የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ100 በታች መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በኒው ዮርክ በ24 ሰዓት 84 ሰዎች ሲሞቱ ከቀደመው ቀን ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛው…