Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ምክር ቤት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የአማራ ክልል መንግስት በጀትን አፀደቀ። የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ ለሁለት ቀናት አካሂዷል።…

የ2013 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚካሄድበት ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዳር 6 ቀን ሊደረግ የነበረው የ2013 ዓ.ም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉ ተገልጿል።   ድርጅቱ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ÷ የ2013 ዓ.ም ቶታል ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ…

የብሄራዊ ሎጂስቲክስ ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ ሎጂስቲክስ ምክር ቤት በይፋ ተቋቋመ። የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ ችግሮች በዘላቂነት እና ስርአት ባለው መንገድ ለመፍታት፣ በዘርፉ ቁልፍ ሚና ያላቸውን የመንግስት ተቋማት እና የግሉን ዘርፍ ያካተተ ብሄራዊ የሎጂስቲክስ ምክር ቤት ነው…

የአሜሪካ ሪፐብሊካኖች የ1 ትሪሊየን ዶላር የኮሮና ኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የሪፐብሊካን ሴናተሮች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ከሚደርሰው የኢኮኖሚ ጫና ለማገገም የ1 ትሪሊየን ዶላር እቅድ ይፋ ማድረጋቸው ተገልጿል። ከእቅዱ ውስጥም ለአሜሪካ ትምህርት ቤቶች ማነቃቂያ 100 ቢሊየን ዶላር እንዲሁም ለበርካታ…

በምእራብ ሸዋ ዞን ከ3 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን በተያዘው የክረምት ወቅት ከ3 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ መተከላቸውን የዞኑ እርሻ፣ ቡናና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ጥራትና ግብይት የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ቶለሳ…

በአቶ በቀለ ገርባ ላይ ተጨማሪ 8 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአቶ በቀለ ገርባ ላይ ተጨማሪ ስምንት ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። መርማሪ ፖሊስ ባለፈው በተሰጠው 11 ቀን ያከናወናቸውን ተግባራት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የአራዳ ተረኛ…