የአማራ ክልል ምክር ቤት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ከ62 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የአማራ ክልል መንግስት በጀትን አፀደቀ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ ለሁለት ቀናት አካሂዷል።…