Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል 2ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ሁለተኛ ዙር የፖሊዮ (የልጅነት ልምሻ) ክትባት ዘመቻ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ፡፡ ክትባቱ ስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎችን ጨምሮ በሁሉም ወረዳዎች እና ከተሞቸ 160 ሺህ ለሚጠጉ ሕጻናት እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡…

የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የአህጉሪቱን ትራንስፖርትና ኢነርጂ ለማሻሻል የተዘጋጁ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጽድቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ ሶስተኛው ልዩ የሚኒስትሮች…

ኢትዮጵያ በ2016 የምርት ዘመን በስንዴ ምርት ስላስመዘገበችው ዕድገት ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016 ዓ.ም የምርት ዘመን በስንዴ ምርት ላይ እንደሀገር የተመዘገበውን ከፍተኛ ዕድገት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይፋ አድርጓል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ÷ አነስተኛ ማሳ ተጠቃሚ አርሶ አደሮች 3 ነጥብ 6…

በመዲናዋ የመሬት ይዞታ ካርታን ጨምሮ የተለያዩ ሃሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በተሰራው ድንገተኛ ኦፕሬሽን የመሬት ይዞታ ካርታን ጨምሮ የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማን ጨምሮ በመላው አዲስ አበባ የትምህርት…

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መመስረት ትልቅ ሚዲያ የመገንባት ራዕይን ያሳካል- ርዕሰ-መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መመስረት በኢትዮጵያ ትልቅ ሚዲያ የመገንባት ራዕይን ያሳካል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ርእሰ-መስተዳድሮች ገለጹ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የፌዴራል መንግስትና የትግራይ ክልል አመራሮች በክልሉ የጸጥታና የፖለቲካ አስተዳደር ጉዳይ ላይ ያተኮረ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ፥ በክልሉ…

የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት በጋምቤላ ከተማ የቱሪስት መስህቦችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ በጋምቤላ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን ጎብኝተዋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ ጋር በመሆን ነው በከተማው የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን የጎበኙት፡፡…

የዓለም የንግድ ድርጅት ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የመጣ ኢኮኖሚ ባለቤት ናት ሲል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የመጣ ኢኮኖሚ ባለቤት መሆኗን የዓለም የንግድ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻንግቼን ዣንግ ገለጹ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሣሁን ጎፌ(ዶ/ር) ከዓለም የንግድ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻንግቼን…

የጋሞ አደባባይ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከ122 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የጋሞ አደባባይ መርቀዋል፡፡ አደባባዩ በዞኑ የሚገኙ ህዝቦችን ባህልና ትውፊት በሚወክል መልኩ መሠራቱም ተጠቁሟል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ…

ለኢትዮጵያ የደን ልማት 37 ሚሊየን ዶላር ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ የደን ልማት ሥራ የሚውል 37 ሚሊየን ዶላር ጸደቋል፡፡ የኢትዮጵያ የደን ልማት ዓለም እያጋጠማት ያለውን የአየር ንብረት ለውጥ አሉታዊ ተፅዕኖ ለመቋቋም መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደውን ተፈጥሮን መፍትሄ ያደረጉ አማራጮች መጠቀም መነሻ…