Fana: At a Speed of Life!

በይዘቶቻችን ሀገርና ትውልድን ለመገንባት በትኩረት እንሰራለን – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በይዘቶቻችን ሀገርና ትውልድን ለመገንባት በትኩረት እንሰራለን ሲሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አ.ማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ገለጹ። የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ስራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በግራንድ ኤሊያና ሆቴል እየተካሄደ…

ቻይና ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ የምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት ብትሰራ የጋራ ጥቅም ያስገኛል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ የምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት ብትሰራ ለሁለቱም ሀገራት ከፍተኛ ጥቅም ያስገኛል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሚስተር ቸን ሄይ ጋር ባደረጉት…

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ስራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ስራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በግራንድ ኤሊያና ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመርሐ-ግብሩ ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት ከአዲስ አበባ ልምድ በመቅሰም በጥራት እየተከናወነ ነው – አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት ከአዲስ አበባ ልምድ በመቅሰም በጥራት እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ገለጹ። የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት አስተባባሪ አቶ…

ከጅቡቲ 94 በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎች ወደሀገራቸው ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ በችግር ውስጥ የነበሩ 94 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መግባታቸው ተገልጿል፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመተባበር 94 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን…

በሐረሪ ክልል 38 ሺህ ተማሪዎች የምገባ ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የተጀመረው የትምህርት ቤት ምገባ መርሐ-ግብር 38 ሺህ ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከሰው ተኮር የማኅበራዊ ብልጽግና…

ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ፡፡ 10 ሠዓት ላይ በተከናወነው ጨዋታ ለኢትዮጵያ ቡና የማሸነፊያ ግቦቹን ከዕረፍት መልስ ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ኦካይ ጁል አስቆጥረዋል፡፡ በተመሳሳይ…

ፕሬዚዳንት ታዬ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ12 ሀገራትን አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። በዚሁ መሠረት በኢትዮጵያ የቬንዝዌላ፣ አልጄሪያ፣ ፈረንሳይ፣ የአውሮፓ ሕብረት፣ አርጀንቲና፣ ጀርመን፣ ናሚቢያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣…

በአፋርና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በነበረው ግጭት የተያዙ እስረኞች ልውውጥ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር እና ሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረውን ግጭት ለመፍታት የተጀመረውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች መካከል በተፈጠረው ግጭት ተይዘው የነበሩ አካላት እንዲቀላቀሉ በማድረግ በቆየው…

ሩሲያና ዩክሬንን ለማሸማገል የሚያስችል መነሻ ሀሳብ ተቀረጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬንን ለማደራደር ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያዋቀሩት ቡድን ሁለቱን ወገኖች ለማሸማገል የሚያስችል መነሻ ሀሳብ መቅረጹ ተነገረ። በሶስት የዶናልድ ትራምፕ አዳራዳሪ የቡድን አባላቶች በተዘጋጀው መነሻ ሀሳብ ሀገራቱን…